ልብ-ወለድ
12፡ July Face bookፎቶ …፡- ወጣት ልጃገረድ ሚኒ እስከርት ቀሚስ አድርጋ ትልቅ ሶፋ ላይ እግሯን አጣምራ ትታያለች፡፡ ጓደኞቿ ወዲያው በ Like መዓት አጀቡዋት፡፡ 150 Like – 70 Comments Leul and 69 others have commented ኮሜንት ሲከፈት፡- Abebe:- Wow! መቲ እንደዚህ…
Read 7073 times
Published in
ልብ-ወለድ
“…አሁን ከቀኑ - ሰዓት ሆኗል፤ ዜና እናሰማለን!” የሚለኝ የለም “በቅድሚያ አርዕስተ ዜናዎቹን” የሚል ድምፅ ግን ከጆሮዬ ይደርሳል፡፡ የለም ድምፅ አይደለም፤ መልዕክት በተሻለ ሁኔታ ይገልፀዋል፤ አዎ መልዕክት ነው፡፡ ይህ መልዕክት ከ’ኔ ዘንድ የሚደርሰውም “ሒሊፖፕ” ከረሜላ የሚመስለው ህፃን ቀለም ወደቤቴ ሲመጣ ነው፡፡…
Read 3536 times
Published in
ልብ-ወለድ
ትመጣለች ብዬ ሳይ ማዶ ሳይ ማዶ የልጅነት ዓይኔ ሟሟ እንደበረዶ፡፡ ትመጣለች ብዬ እየጠበቅሁ ነው፡፡ የሷ መምጣት ግን ከኢየሱስ መምጣትም በላይ ዘገየ፡፡ እሷን የማይበት ቀን እንደ ምፅአት ቀን ራቀኝ፡፡ ስትሄድ ቃል ገብታልኝ ነው፡፡ ፈፅሞ ላትረሳኝ ምላ፡፡ እንደምትወስደኝ ተገዝታ፡፡ ቢያንስ ቶሎ መጥታ…
Read 18545 times
Published in
ልብ-ወለድ
የባለፀጋው ሶስቱ ቅጥር እረኞች፣ በቀዝቃዛው ማለዳ ጠዋት ከእንቅልፋቸው የነቁት በጐቹ ግድግዳውን ሲታከኩ በፈጠሩት መጓጓት ነበር፡፡መፅሃፉን ሲያነቡና ሲከራከሩ አምሽተው ስለተኙ እንቅልፋቸውን ባይጨርሱም ባለቤቱ ከተነሳ የሚደርስባቸውን ቁጣ በማሰብ እየተነጫነጩ ከፍራሻቸው ተነሱ፡፡ ልብሳቸውን ከደራረቡ በኋላ ትንሽ ራቅ ያለው ሜዳ ላይ በጐቹን አሰማርተው፣ እነሱ…
Read 3091 times
Published in
ልብ-ወለድ
“ህይወት ምንድን ናት?” ሲል ጠየቀ እዝራ፡፡ አሰበ አሰበና መልሱን ያገኘው መሰለው፡፡ “ህይወት መስታወት ናት!” አለ፡፡ “ለሚስቅላት የምትስቅ፤ ለሚኮሳተርባት የምትኮሳተር!” የቤቱ በረንዳ ላይ እንደተቀመጠ ሲጋራውን ለኮሰ፡፡ ለኮሰና ይምገው ገባ፡፡ አንዳንዶች ሲሳካላቸው ለሌሎች የማይሳካው ለምንድን ነው? ሲል ጠየቀ፡፡ እኩል አቅም እንደውም የተሻለ…
Read 8005 times
Published in
ልብ-ወለድ
ድሮ ሰፈሩ እንደዚህ አልነበረም፡፡ ድሮ፤ ከአስር አመት በፊት ሊሆን ይችላል፡፡ እልም ያልን አራዶች ነን የሚሉ ሁሉ የሚያዘወትሩት ስፍራ ነበር፡፡ አሁን አራዳ በሙሉ ተስፋ ቆርጧል፡፡ የአራዳ ልጅ ጊዜ አልፎበታል፡፡ የአዲስ አበባ ልጅ መሆንም የሚያሳፍር የድሮ ዘመን ሰውነት ነፀብራቅ ተደርጐ ተወስዷል፡፡ አራዳ…
Read 4233 times
Published in
ልብ-ወለድ