ልብ-ወለድ

Saturday, 24 January 2015 13:31

ሮሚዮዘ ጁሊየት እና ኢያጎ

Written by
Rate this item
(5 votes)
12፡ July Face bookፎቶ …፡- ወጣት ልጃገረድ ሚኒ እስከርት ቀሚስ አድርጋ ትልቅ ሶፋ ላይ እግሯን አጣምራ ትታያለች፡፡ ጓደኞቿ ወዲያው በ Like መዓት አጀቡዋት፡፡ 150 Like – 70 Comments Leul and 69 others have commented ኮሜንት ሲከፈት፡- Abebe:- Wow! መቲ እንደዚህ…
Saturday, 17 January 2015 11:36

ራሮት

Written by
Rate this item
(3 votes)
“…አሁን ከቀኑ - ሰዓት ሆኗል፤ ዜና እናሰማለን!” የሚለኝ የለም “በቅድሚያ አርዕስተ ዜናዎቹን” የሚል ድምፅ ግን ከጆሮዬ ይደርሳል፡፡ የለም ድምፅ አይደለም፤ መልዕክት በተሻለ ሁኔታ ይገልፀዋል፤ አዎ መልዕክት ነው፡፡ ይህ መልዕክት ከ’ኔ ዘንድ የሚደርሰውም “ሒሊፖፕ” ከረሜላ የሚመስለው ህፃን ቀለም ወደቤቴ ሲመጣ ነው፡፡…
Wednesday, 14 January 2015 09:15

ትመጣለች ብዬ

Written by
Rate this item
(40 votes)
ትመጣለች ብዬ ሳይ ማዶ ሳይ ማዶ የልጅነት ዓይኔ ሟሟ እንደበረዶ፡፡ ትመጣለች ብዬ እየጠበቅሁ ነው፡፡ የሷ መምጣት ግን ከኢየሱስ መምጣትም በላይ ዘገየ፡፡ እሷን የማይበት ቀን እንደ ምፅአት ቀን ራቀኝ፡፡ ስትሄድ ቃል ገብታልኝ ነው፡፡ ፈፅሞ ላትረሳኝ ምላ፡፡ እንደምትወስደኝ ተገዝታ፡፡ ቢያንስ ቶሎ መጥታ…
Rate this item
(14 votes)
የባለፀጋው ሶስቱ ቅጥር እረኞች፣ በቀዝቃዛው ማለዳ ጠዋት ከእንቅልፋቸው የነቁት በጐቹ ግድግዳውን ሲታከኩ በፈጠሩት መጓጓት ነበር፡፡መፅሃፉን ሲያነቡና ሲከራከሩ አምሽተው ስለተኙ እንቅልፋቸውን ባይጨርሱም ባለቤቱ ከተነሳ የሚደርስባቸውን ቁጣ በማሰብ እየተነጫነጩ ከፍራሻቸው ተነሱ፡፡ ልብሳቸውን ከደራረቡ በኋላ ትንሽ ራቅ ያለው ሜዳ ላይ በጐቹን አሰማርተው፣ እነሱ…
Monday, 05 January 2015 08:20

ህያው ህይወት

Written by
Rate this item
(10 votes)
“ህይወት ምንድን ናት?” ሲል ጠየቀ እዝራ፡፡ አሰበ አሰበና መልሱን ያገኘው መሰለው፡፡ “ህይወት መስታወት ናት!” አለ፡፡ “ለሚስቅላት የምትስቅ፤ ለሚኮሳተርባት የምትኮሳተር!” የቤቱ በረንዳ ላይ እንደተቀመጠ ሲጋራውን ለኮሰ፡፡ ለኮሰና ይምገው ገባ፡፡ አንዳንዶች ሲሳካላቸው ለሌሎች የማይሳካው ለምንድን ነው? ሲል ጠየቀ፡፡ እኩል አቅም እንደውም የተሻለ…
Saturday, 27 December 2014 16:27

ባለ ቆዳ ካልሲው

Written by
Rate this item
(9 votes)
ድሮ ሰፈሩ እንደዚህ አልነበረም፡፡ ድሮ፤ ከአስር አመት በፊት ሊሆን ይችላል፡፡ እልም ያልን አራዶች ነን የሚሉ ሁሉ የሚያዘወትሩት ስፍራ ነበር፡፡ አሁን አራዳ በሙሉ ተስፋ ቆርጧል፡፡ የአራዳ ልጅ ጊዜ አልፎበታል፡፡ የአዲስ አበባ ልጅ መሆንም የሚያሳፍር የድሮ ዘመን ሰውነት ነፀብራቅ ተደርጐ ተወስዷል፡፡ አራዳ…