ልብ-ወለድ

Saturday, 31 August 2013 12:23

“ስሙኒዬን ኮሳት---”

Written by
Rate this item
(2 votes)
ታክሲው እንዳወረዳቸው የቤታቸውን አቅጣጫ ትተው ወደ ማርያም ቤተክርሥቲያን በሚወስደው አስፋልት አቀኑ - ወይዘሮ ተዋቡ፡፡ ጭንቅላታቸው በሃሳብ ተወጥሯል፡፡ ሆስፒታል ውስጥ በጭንቀት ነው ያደሩት… በደም የጨቀየው ቀሚሳቸውን አልቀየሩትም፤ በነጠላቸው ሸፈኑት እንጂ… ዛሬ የ1995ዓ.ም.፣ የመጋቢት ወር የመጀመሪያ ሰኞ ነው፤ መጋቢት 21 ግን አይደለም፡፡…
Saturday, 24 August 2013 11:00

ወደ እራት

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ጀንበሪቱ ወደ ማደሪያዋ አልዘለቀችም፤ ጨርሶ አልመሸም፡፡ በጊዜ እራት ወደሚያገኙበት ቤት እየሄዱ ነው፡፡ አምስት አመት የሞላው የልጅ ልጃቸው መዳፋቸውን በትንሽ እጁ ጨብጦ ይመራቸዋል፡፡ “አቡሽ”“እ”“ወደ እማማ ታንጉት ቤት ውሰደኝ”ወደተባለው ቦታ የሚያደርሰውን መንገድ አግኝተዋል፡፡ በሶስት ብሩ እራት ይበሉበታል፡፡ በተረፈው ጠጅ ይጨልጡበታል፡፡ ይህን ሲያስቡ…
Saturday, 17 August 2013 12:13

ክፍቱ መስኮት

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ሄክቶር ሂዩ ሞንሮ (ሳኪ)በ1870 በበርማ ግዛት ተወልዶ በ1916 የሞተ ደራሲ ነው፡፡ አባቱ፤በበርማ መርማሪ ፖሊስ ነበር፡፡ ሳኪ በሎንዶን ጋዜጠኛ ሆኖ በመስራት የፅሁፍ ተሞክሮውን አሀዱ አለ፡፡ የመጀመሪያ የአጭር ልቦለድ ድርሰቶቹ “በዌስት ሚኒስቴር ጋዜት”ታተሙለት፡፡ በቀጣይ ህይወቱ በርካታ የአጫጭር ልብ ወለድ መድበሎች ለአንባቢዎቹ አበርክቷል፡፡…
Saturday, 10 August 2013 12:10

ሚሊየነሩ መቃብር ቆፋሪ

Written by
Rate this item
(25 votes)
የጉልማ መላኩ ሕይወትን የሚቀይር ተአምር የተፈጠረው እንደ ልማዱ በማለዳ ተነስቶ ወደ ሥራው እየሄደ ሳለ ነበር፡፡ ተአምሩ በተከሰተበት ዕለት ባለቤቱ ጐጄ፣ ከውድቅት ጀምሮ እስከ ንጋት ድረስ በመነዝነዝ፣ እንቅልፍ በዓይኑ ሳይኳል እንዲያድር አድርጋው ነበር፡፡ ከንዝንዟ ለመሸሽ በጠዋት ተነስቶ ወደ ሥራው ሲሄድ ነው…
Saturday, 03 August 2013 10:51

ያልነገርኩሽ ነገር

Written by
Rate this item
(7 votes)
(ካለፈው የቀጠለ)ሀሌሉያ ሚናን እንዳፈቀረው አፍቅሮ አያውቅም፤ ኧረ እሱ ጭራሽ አፍቅሮ አያውቅም፤ አሁን ግን የሚያስበው ስለ ፍቅር፣ የሚያነበው ስለ ፍቅር፣ የሚያደምጠው የፍቅር ሙዚቃ ነው፡፡ በየቀኑ ከሚሰማቸው የፍቅር ዘፈኖች የወደዳቸውን ሀረጎች ስንኞች እየፃፈ ለሚና ስልኳ ላይ ይልክላታል። የትኛውም ሀረግ፣ የትኛውም ስንኝ ግን…
Saturday, 27 July 2013 14:19

ያልነገርኩሽ ነገር

Written by
Rate this item
(42 votes)
ሁለቱም ፍቅር ይይዛቸዋል ተብለው የሚጠረጠሩ አይነት አይደሉም፡፡ ‘እንዲህ የሚባል ነገር አለ እንዴ?’ ሊል ይችላል አንዳንድ ሰው፡፡ አዎ እንዲህ የሚባል ነገር አለ፡፡ ለምሳሌ ፡- “እከሌ እኮ ፍቅር ይዞታል፡፡” ሲባል” “ተዉት እባካችሁ እሱ ልማዱ ነው፡፡” የሚል መልስ ይሰማል፡፡ አንዳንዴም፡- “እከሊት እኮ ፍቅር…