ልብ-ወለድ
ኤልያስ የሆስፒታሉ እንግዳና መቀበያ አግዳሚ ወንበር ላይ ተቀምጦ፣ ስሙ እስኪጠራ እየተጠባበቀ ነው፡፡ ይህ አዲስ ሆስፒታል ከተቋቋመ አመት እንኳን ያልሞላው ቢሆንም፤ በአጭር ጊዜ ውስጥ ዝነኛ ለመሆን የበቃው በምንም ሳይሆን፣ አሉ የተባሉ አገሪቱ ያፈራቻቸውን ሃኪሞች በውድ ገንዘብ መቅጠር በመቻሉ እንደሆነ ኤልያስ ከሁነኛ…
Read 1729 times
Published in
ልብ-ወለድ
የመጽሐፉ ርእስ፡- ጦማረ መዋቲደራሲ፡- ነጋሢ ግደይየገጽ ብዛት፡- 328-2የታተመበት ዓመት፡-፳፻፲ ዓ.ም ምክንያተ ጽሕፈትጥቅምት 29 ቀን 2012 ዓ.ም በቅድስት ሥላሴ ሥነ መለኮት ኮሌጅ/ዩኒቨርስቲ አዳራሽ፣ “ጦማረ መዋቲ” የተሰኘ መጽሐፍ ተመርቆ ነበር፡፡ በእርግጥ መጽሐፉ ከታተመ ቀደም ያለ ቢኾንም “ሞት በጥር፣ በነሐሴ መቃብር!” ያሰኘዋል እንጂ…
Read 2034 times
Published in
ልብ-ወለድ
የፖሊስ መኮንኑ ጎዳናውን በኩራት መንፈስ አቋርጦ አለፈ፡፡ ግርማ ሞገስ የተሞላበት አረማመዱ፣ ተፈጥሯዊ አኳኋኑ እንጂ ለታይታ ብሎ የሚያደርገው አይደለም፡፡ ሁሌም በዚህ መልኩ ነው ሲጓዝ የኖረው፡፡ ሰውየው ምን እንደሚመስል እያሰበ አልነበረም፡፡ በመንገድ ላይ እሱን የሚያዩት ጥቂት ሰዎች ነበሩ፡፡ ገና ከምሽቱ 4፡00 ሰዓት…
Read 1840 times
Published in
ልብ-ወለድ
መነሻ - ታሪክ(የሳሙኤል ኮልሪጅ “በህልምህ የቀጠፍከውን አበባ፣ጠዋት እጅህ ላይ ብታገኘውስ--” የሚለው ግጥም)ጠዋት ላይ ይመስለኛል - ከቁርስ በፊት:: ሥራ የለኝም፤ የእረፍት ቀን ነው፡፡ ቅዳሜ ወይም እሁድ ሳይሆን አይቀርም፡፡ ከተገዛች ብዙ ዓመታት ያስቆጠረች የእንጨት አልጋዬ ላይ ቁጭ ብያለሁ፤ እያሰብኩ፡፡ እኔ መስተዋቱ ፊት…
Read 2107 times
Published in
ልብ-ወለድ
የወረደው እንደተጠበቀ ነው፡፡የኦሪት ልብ እንዳይኖር፡፡ይሔ ህግ ግን … ያልተገደበ ነው … (በእኔ ህሊና) ሰው ያወጣውን ሰው የመጣስ መብት አለው…! ህግ ህግ ሆኖ የሚቀረው ስንስማማበት ብቻ ነው፡፡ ያልተስማሙበት ህግ … የህጉ አካል ነው ከተባለ ሊሆን ይችላል፤ (የሰፈረ) እንጂ የሆነው እንዲሆን የሚሆነው…
Read 1682 times
Published in
ልብ-ወለድ
ጸጉሬን እየተቆረጥኩ ነው - “ታምሩ የወንዶች ባርበሪ”። ፀጉር አስተካካዩ ወሬ ይዟል፤ ሙግት ብለው ይሻላል፤ ቤቱን ካከራዩት ሠው ጋር። እኔ ግን ትዕግስቴ እየተሟጠጠ ነው።“አረ እባክህ ቶሎ በልልኝ፤ እዚህ ዋልኩ እኮ” አልኩ በብስጭት።መልስ አልሠጠኝም፤ ሙግቱን ቀጥሏል።“ስማ ታምሩ፤ ነግሬሃለሁ። 2000 ብር ከበደኝ ካልክ፣…
Read 1746 times
Published in
ልብ-ወለድ