ርዕሰ አንቀፅ
አንድ ሰባ ሰማኒያ ዘመን የሆናቸው ሽማግሌ፤ ተማሪ ቤት ገብተው ሲማሩ አንድ ተማሪ፤ “አባቴ ፤ ዛሬ ተምረው ከእንግዲህ ወዲህ ሊሾሙበት ነው? ወይስ ሊከብሩበትና ሊታዩበት?” ቢላቸው፤ ሽማግሌው፡-“ልጄ ልሾምበት፣ ልከብርበትና ልታይበትስ ብዬ አይደለም። ነገር ግን የማይቀረው ሞት ሲመጣ፣ መልአክ-ሞቱ ይዞኝ ወደ ፈጣሪ ሲቀርብ…
Read 12588 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ የጀልባዎች እሽቅድድም ተካሂዶ ነበር፡፡ ውድድሩ በጀልባዎች የባንዲራ ቀለም ነበር፡፡ በሰባት ቀለማት ተሰይመው ነበር የሚወዳደሩት፡፡ውድድሩ ተቀለጣጠፈ!እየተወዳደሩ እየተሸቀዳደሙ - ቀይ ሰማያዊ አረንጓዴ ብርቱካንማ ፣ቡናማ፣ ጉራማይሌ፣ ወይናማ ቀለማት ባንዲራ ይዘው ይሯሯጡ ጀመረ፡፡በመካከል ከባድ ማዕበል ይነሳል፡፡ ማዕበሉም ጀልባዎቹን ገለባበጣቸው፡፡ ባንዲራ…
Read 11554 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን ፤ አዳኖች ጫካው ውስጥ ሁለት ወዳሉ ድቦች ያገኛሉ። አንደኛው አዳኝ ፈጥኖ ወደ አንድ ዛፍ ላይ ወጣ። ሁለተኛው ድብ መንገዱ ላይ ተዝለፍልፎ ወደቀ።ድቡ ጠጋ ብሎ አሸተተው፡፡ አሸተተውና ትቶት ሄደ፡፡ዛፍ ላይ የወጣው ጓደኛው ወርዶ ወደ ወደቀው ጓደኛው መጣና፤ “ለመሆኑ…
Read 13208 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን በርካታ ጅቦች የተራቡና የሚበላ ነገር ለማግኘት ዞር ዞር ሲሉ፣ አንድ እጅግ ግዙፍ ዝሆን ገደል ወድቆ ገብቶ አገኙ። እርቧቸዋልና አንደኛው፡- “እጅግ እድለኞች ነን። ልክ በሰዓቱ የተገኘ መና ነው። ከሰማይ የተላከልን ጸጋ ነው።” ሁለተኛውን፡- “ዘለን እንግባና ዝሆኑን እንቀራመተው” አለ።ሶስተኛው፡-…
Read 13466 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 13 March 2021 12:07
“አሁን የት ይገኛል ቢፈልጉ ዞሮ መስማት ከማይፈልግ የባሰ ደንቆሮ” - ከበደ ሚካኤል
Written by Administrator
ከእለታት አንድ ቀን ጠዋት አንድ አዝማሪ ለሚስቱ እንዲህ ይላታል፡- “ማታ በህልሜ መልአከ ሞት መጥቶ እዳ ከሜዳ አለብህ ሲለኝ አደረ።” ሚስቲቱም “ይሄማ ባላጠፋኸው ጥፋት ቅጣት ይጠብቅሃል ማለቱ ነው። ስለዚህ አርፈህ እቤትህ ተቀምጠህ ይሄን ቀን ብታሳልፈው ይሻላል” አለችው። ባልም፡- “ባላጠፋሁት ጥፋት ማን…
Read 13555 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከክርስቶስ ልደት በፊት በሶስተኛው ክፍለ ዘመን የነበረ ኩንግ ሲ የተባለ አንድ ንጉስ በቻይና ይኖር ነበር፡፡ ንጉስ አሳ በጣም ይወድ የነበረ መሪ ነበር ይባላል፡፡ የአገሩ ህዝብ በሞላ አሳ ይገዛና እጅ መንሻ ያቀርብለታል፡፡ንጉሱ ኩንግ ሲዩ ግን ስጦታውን አልቀበልም፤ ይላል፡፡ይህንን ያየው ታናሽ ወንድሙ…
Read 12990 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ