ርዕሰ አንቀፅ
ደራሲ ከበደ ሚካኤል በታሪክና ምሳሌ ተረቶቻቸውና ግጥሞቻቸው ውስጥ የሚከተለው ወቅታዊና ዘላለማዊ ሆኖ ሲጠቀስ የኖረ ነው (Timely and timeless እንዲሉ)፡፡ ዛሬም ያንኑ ባህሪውን ጠብቆ ጉልህ ሆኖ ይታያል፡-አዝማሪና ውሃ ሙላት፣ አንድ ቀን አንድ ሰው፣ሲሄድ በመንገድ፣ የወንዝ ውሀ ሞልቶ፣ደፍርሶ ሲወርድእዚያው እወንዙ ዳር፣እያለ ጎርደድአንድ…
Read 11385 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 11 July 2020 00:00
"የፊት ወዳጅሽን በምን ቀበርሺው በሻሽ፤ ለምን? - የኋለኛው እንዳይሸሽ!”
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን በአንድ መንደር ውስጥ አንዲት ጦጣ የምታስቸግረው አንድ ገበሬ ይኖር ነበር። ጦጢት ያ ገበሬ የሚዘራውን ዘር እየተከታተለች እየሄደች ገና በአፍላው የተዘራውን እያወጣች ትቦጠቡጥበታለች። ስለዚህ በተቻለው መጠን የሚዘራውን አይነግራትም ወይም አያሳያትም። ጦጢት ገበሬው የሚመጣበትን ሰዓት ስለምታውቅ ዛፍዋ ላይ ሆና…
Read 2494 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 04 July 2020 00:00
“ደጅ ያለው ሰንበሌጥ ሲታጨድ ማድቤት ግድግዳ ላይ የተሰቀለው ሰፌድ ይንቀጠቀጣል!” - (ሀገርኛ ተረት)
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ወጣት መንገድ ላይ ብርቱካን እየበላ ሲሄድ፤ ሌሎች የሰፈሩ ወጣቶች ወደሱ መጥተው እንዲያካፍላቸው ይጠይቁታል፡፡አንደኛው - አንዲት ዘለላ ብቻ ስጠኝ?ባለብርቱካን - እቺ ብርቱካን ብቻ ናት ያለችው - ለእኔም አትበቃኝ!ሁለተኛው - ሳገኝ እተካልሃለሁ - ስጠኝ ባለብርቱካን - አንተ እስክታገኝ…
Read 2583 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 27 June 2020 13:02
እጅህን እባህሩ ውስጥ ክተት፡፡ ካገኘህ አሣ ትይዛለህ፤ ካልሆነ እጅህን ታጥበህ ትወጣለህ!;
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን በመንግሥት ላይ አሲሯል፣ ወንጀለኛ ነው የተባለ አንድ ሰው የቀበሌው ፍርድ ሸንጐ ዘንድ ይቀርባል፡፡ዳኛ - ስምህ ማን ነው ወንጀለኛ - አናጋው አናውጤዳኛ - ዕውነተኛ ስምህ ነው?ወንጀለኛ - አዎ ጌታዬዳኛ - የአንተ አናጋው ነው በእርግጥ?ወንጀለኛ - አዎ ጌታዬ ዳኛ…
Read 26810 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
በአብዛኛው፤ የኢትዮጵያ ተረቶች ወጎችና ትርክቶች መነሻቸው አንዳች ዕውነታ ነው። ስለሆነም ታሪካዊ አመጣጡን አንወቅ እንጂ መነሻ ሥረ መሰረት አለው። እነሆ ለአስረጂነት፡- ከዕለታት አንድ ቀን፣ አንድ አንቱ የተባሉ የቅኔ መምህር፣ ጎጃም ውስጥ ይኖሩ ነበር። በዚያ የቅኔ ቤት ባህል፣ የቆሎ ተማሪዎች ሲመረቁ በአካባቢው…
Read 12118 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ታዋቂና ጉረኛ አዳኝ በአንድ መንደር ይኖር ነበር፡፡ ጉረኛነቱን የሚያውቁ የመንደሩ ሰዎችም፤ ቡና ሲጠጣም፤ ድግስ ላይም፣ ሐዘን ቤትም ጨዋታ ገና ሲጀምሩ፤ “ዛሬ ምን አጋጠመኝ መሰላችሁ?”አንደኛው፤ “ምን አገኘህ?” ይለዋል ጨዋታውን እንዲቀጥል አዳኙም፤“ጐሽ ነው! ጐሽን አግኝቼ ደፋሁት!”ሁለተኛው፤ “ብራቮ! ድንቅ…
Read 12526 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ