ርዕሰ አንቀፅ
“ናብሊስ” የሚለው መጽሐፍ የሚከተለውን ተረት ይነግረናል፡፡ በጥንት ዘመን አንድ በጣም ብልህ ኢትዮጵያዊ ንጉሥ ነበር ይባላል፡፡ በእርሱ ዘመን አንጥረኞች፣ ሸማኔዎች፣ ቆዳ ሠሪዎች፣ የሸክላ ሥራ ባለሙያዎች እጅግ የተከበሩ ባለሙያዎች ነበሩ፡፡ ሀገሪቱ እጅግ ባለፀጋ ህዝቡም ጠግቦ የሚያድር ነበረ፡፡ ይህ ብቻ ግን ንጉሡን በጣም…
Read 4446 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ የሀይማኖት ሰው አንዲት ወዳጅ ነበረቻቸው፡፡ የብዙ ልጆች እናት ናት! ለመስበክም፣ ለጨዋታም ወደዚች ሴት ዘንድ ብቅ ሲሉ ክፉኛ ልባቸው ይነካል፡፡ እናም ለአንዳንድ የቅርብ ሰዎቻቸው ሲገልፁዋት፤ “ባተ-ተረከዟ ይቆጡኛል ያለ የተቀጣ፣ ዳሌ ሽንጧ ግራ ቀኝ ሲል ሰልፍ የሚያስከብር፣ ዐይኗ አንዴ እሚያባባ አንዴ…
Read 4676 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
የአገር ሽማግሌዎች - “እንደው ንጉሥ ሆይ! ጤናዎን ደህና አደሩ?” ንጉሥ - “ኧረ ደህና ነኝ! እኔን ያሳሰበኝ የእናንተ ጤና ማጣት ነው! ለእናንተ ስል ካገር በወጣሁ ምን አሳመማችሁ?!” - (የኢንዶኔዢያ ምሳሌያዊ አነጋገር) “የእኛ ሰው እንኳን ከኪሱ ከእድሜህ ላይ ቀንሰህ ጠጣም ቢሉት እሺ…
Read 4184 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 07 July 2012 09:16
“የኦርኬስትራ መሪ ባንዱን ሲመራ ጀርባውን ለህዝቡ መስጠት ግዴታው ነው!” (የዚምባቤዎች ተረት)
Written by
አንድ ሰው ለአንድ ወዳጁ እንዲህ ይለዋል፡- “ለማንም እንዳትነግር፤ አንድ ምስጥር እነግርሃለሁ” “ለማንም አልነግርም፡፡ ያንተ ምስጥር’ኮ የኔ ሚስጥር ነው” ይላል ወዳጁ፡፡ “ማልልኝ” ይለዋል፡፡ እሺ ብሎ ይምላል ወዳጅ፡፡
Read 3533 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን ባልና ሚስት ስለኑሮ ውጣ ውረዳቸው ይወያያሉ፡፡ ባል በጣም ጉረኛ ነው፡፡ ሚስት በጣም ትሁት ናት፡፡ ባል ሠፈር-መንደሩ ጀግና እንዲለው “ለሰው ሁሉ ይሄን ጀብዱ ሰርቼ፣ ከእገሌ ተጣልቼ ልክ አስገብቼው፣ እገሌና እገሌ ተጣልተው አስታርቄያቸው፣ የዕድር ሊቀመንበር ጠፍቶ እኔን መርጠውኝ” እያለ…
Read 3924 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 23 June 2012 06:58
“ልማት እንደ ምሥማር ከላይ ወደ ታች የሚመታ ሳይሆን እንደ እንጉዳይ ከመሬት የሚፈላ ነው” - የድሬዳዋ ገበሬ
Written by
“የሀበሻ ጀብዱ” የሚለው መፅሐፍ ውስጥ የሚከተለው ታሪክ አለ፡፡ እነሆ:- በጨርቅ ተራ ሁለት ገበያተኞች ይጨቃጨቃሉ፡፡ ጨርቁን የሚገዛው ሰውዬ እጅግ በጣም ረጅም ሲሆን ሻጩ ደግሞ በጣም አጭር ነው፡፡ እናም ገዢ በሚችለው መልኩ ክንዱን ዘርግቶ፣ ጣቶቹን ወጥሮ አስር ክንድ ለካና ምልክት አደረገ፡፡ ሻጩ…
Read 3920 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ