ርዕሰ አንቀፅ
..ምኑጋ....ሲነፋ....ሲነፋ አይደለም፤ መጀመሪያ ሲገፈፍ ነው!..አንድ ሰውዬ ሚስቱ የመስማት ችሎታዋ ከቀን ቀን እየደከመ በመምጣቱ በጣም ይጨነቃል፡፡ ስለዚህ ወደሀኪምሄዶ ምክር መጠየቅ አስፈላጊ መሆኑን ያምንበታል፡፡አንድ ቀን ወደ ሐኪም ይሄድና እንዲህ ሲል ÃSrÄL-..ዶክተር፤ አንድ ትልቅ ችግር ገጥሞኝ ነው የመጣሁት..ዶክተሩም፤..ምን ችግር ገጠመህ?..ሰውዬው፤..ባለቤቴ የመስማት ችግር እንዳለባት…
Read 5425 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ሰው ወደ አንድ ልብስ ሰፊ ይሄዳል፡፡ ከዚያም፤ ..ይሄውልህ ይሄን ምን የመሰለ ሙሉ ሱፍ እንደተሰፋ ገዝቼ እጅጌው ረዘመብኝ፡፡ ስለዚህ ይሄንንእጅጌትንሽ እንድታሳጥርልኝ እፈልጋለሁ፡፡ ምን ይመስልሃል?.. ሲል ይጠይቀዋል፡፡.. ልብስ ሰፊውም፤ ..የለም ይሄ ማሳጠር ላያስፈልገው ይችላል፡፡ ዝም ብለህ ክንድህን እዚህ…
Read 5359 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ የህንድ ፖሊሲ ሦስት አዲስ ተቀጣሪዎች ወንጀለኛ ለመከታተል ሥራ ለመመልመል ይፈልግናአንድን ተጠርጣሪ እንዴት እንደሚለዩ የማወቂያ አንዳንድ ጥያቄዎችን በመጠየቅ ላይ ነው፡፡ለመጀመሪያው ተፈታኝ ለ5 ሰከንድ አንድ ፎቶ ያሳየውና ይደብቀዋል፡፡ ..ተጠርጣሪው ሰው ይሄ ነው እንበል፡፡ ይሄን ሰው እንዴትና በምን ለማስታወስና ለመያዝ ትችላለህ.. ተፈታኙም፤…
Read 4987 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንዳንድ የህይወት ታሪክ፤ እንደሁልጊዜው፤ ሲቆይ ተረት ይመስላል፡፡ አንድ ወንደላጤ ሌሊት ሌሊት አይጥ ታስቸግረዋለች፡፡ ምን እንደሚያደርጋት ግራ ይገባዋል፡፡ ስለዚህ ዘዴ ሲያወጣ ሲያወርድ ይቆያል፡፡ በመጨረሻ አንድ መላ ያገኛል፡፡ ዱሮ ወፍ ሲያጠምድ እንደሚያረገው፤ አንድ እንጨት ላይ ገመድ ያስርና እንጨቱን መሬት ላይ አቁሞ የብረት…
Read 5554 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ንጉሥ ባለሟሎቻቸውን ይዘው ወደ አንድ ጥቅጥቅ ወዳለ ደን ይሄዳሉ፡፡ ከዚያም፤ “በሉ ዛሬ ዒላማና ማነጣጠር እንወዳደራለን፡፡ የምትፈልጉትን ዒላማ መርጣችሁ ምቱ” አሉ፡፡ በመጀመሪያ አንደኛው ባለሟል፤ “እኔ እዚያ ከሩቅ የሚታየውን ቅንጭብ ለመምታት እፈልጋለሁ” ብሎ አነጣጠረና ተኮሰ፡፡ የቅንጭቡን አንድ ቅርንጫፍ…
Read 5254 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 22 September 2012 10:47
ጫቁወው አው በይ ጊድ ጭመይ ኦይችን ጭቅዳጋ፤ ዎረነ በይስ ግን እ ጠይኮሽን ግን ጫቅስዳጋ ዎረነ ያጌስ
Written by
(“አንተ መሀላ የት ትሄዳለህ” ይላሉ ሽማግሌ “የማለውን ለመግደል” ይላል መሀላ፡፡“ካጣኸውስ?” ቢሉት፤ “ያስማለውን እገላለሁ” ይላል - (የአማርኛ ተመሳሳዩ) ህንዶች የሚተርቱት አንድ አፈ - ታሪክ እንዲህ ይላል፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን በአንድ አካባቢ፣ አንዲት ነብሰ - ጡር እናት፤ ጊዜዋ ደርሶ ኖሮ፣ ሽንት ውሃዋ…
Read 3987 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ