ርዕሰ አንቀፅ
የአንድ ቅኔ ት/ቤት ተማሪዎች ቅኔ የሚዘርፉበት ዕለት ነው፡፡ ከየደብሩ፣ ከየቅኔ ት/ቤቱ ሁሉ አንቱ የተባሉ ሊቆች ተጠርተው መጥተዋል፡፡ ተማሪዎች ምን ያህል እንደተማሩና እንደረቀቁ ለማዳመጥና ለመመዘን፣ እግረ-መንገዳቸውንም የእነሱ ዘመነኛ የሆኑት የቅኔ መምህር ምን ያህል እንዳስተማሩ በማየት ከራሳቸው ጋር ሊያነፃፅሩ ነው፡፡ በተማሪዎቹ መካከል…
Read 2710 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
በአይሁድ አፈ-ታሪክ አንድ ተረት አለ፡፡እየተሳሰቡ አብረው የሚኖሩ አራት እንስሳት ነበሩ፡፡ እነሱም አንዲት ብልህ የጥንቸል ግልገል፤ ተኩላ፤ ዝንጀሮና የዱር ድመት ናቸው፡፡ ጥንቸሏ ገና ግልገል ትሁን እንጂ ብስል በመሆኗ ትክክለኛ አኗኗር ማለት ምን እንደሆነ ሁሌ ታስረዳቸው ነበር፡፡ አንድ ቀን ጥንቸሏ፤ “ነገ የፆም…
Read 2814 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
በጥንት ዘመን እድሜውን በሙሉ በመድከምና በመልፋት ሃብት ያፈራ ባለፀጋ ሁለት ልጆች ወልዶ በአንድ አገር ይኖር ነበር። ልጆቹም አንዱ ብርቱና ጎበዝ ሲሆን፣ ሌላው ግን ሰነፍና ደካማ ነበር። ባለፀጋው ወደ ሽምግልና ዕድሜው ሲደርስ ልጆቹን አስጠራና መመካከር ያዙ።“ልጆቼ እንደምታዩኝ እርጅና እየተጫጫነኝ ነው። እግዚአብሔር…
Read 3115 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ሰባት ወንድ ልጆች የነበሯቸው አንድ ባለፀጋ ነበሩ፡፡ ከሰባቱ ልጆች ትልቅዬው ነበር ብልህ፡፡ ለሰባቱም መሬት ገዝተው ሰጥተዋቸዋል፡፡ ከዚህ በተረፈ ግን የጨመሩላቸው ነገር የለም፡፡ ይልቁንም በየጊዜው ግብር እያስገበሩ የሩቅም የቅርብም ዘመድ- አዝማድና ጎረቤቱን ሁሉ እየጠሩ ፈንጠዝያ ያደርጉ ነበር፡፡ የቅርብ ወዳጆቻቸው፤ “ተው አይሆንም፤…
Read 3129 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን፤ በአንድ የተንጣለለ መስክ ላይ አንዲት በግ ከነግልገሏ ሳር በመጋጥ ላይ ሳሉ፤ አንድ ግዙፍ ንስር-አሞራ በሰማይ እያንዣበበ፣ በተራበና በጎመዠ ስሜት፣ ከአሁን አሁን ወርጄ ልብላ እያለ ግዳይ-ሊጥል ያስብ ጀመር፡፡ ጅው ብሎ በመውረድ ሊውጥ-ሊሰለቅጥ በሚልባት የመጨረሻ ቅፅበት ላይ፤ ድንገት አንድ…
Read 2863 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ ብልህ ንጉስ በከተማው ውስጥ ሶስት አዋቂዎች ነን እያሉ ህዝቡን ይመክራሉ፤ ያወናብዳሉ የሚባሉ ሰዎችን በተራ በተራ ጠርቶ ጥያቄዎችን ይጠይቃቸዋል፡፡ የመጀመሪያው አዋቂ እንደገባ እንዲህ ሲል ይጠይቀዋል፡-“ህዝቡ ይውረድ ይውረድ እያለ እያስቸገረኝ ነው፡፡ እኔ ግን በስልጣን ላይ ለመቆየት እፈልጋለሁ፡፡ ምን ባደርግ ይሻላል?” አንደኛው…
Read 2630 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ

