ርዕሰ አንቀፅ
የተረት - አባት የሆነው ኤዞፕ እንዲህ ይለናል፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን ተኩላዎች ተመካከሩና መልዕክተኞች ወደ በጐች ላኩ፡፡ የተኩላዎቹ ልዑካን እበጐች መንደር ደረሱ፡፡ በጐች ተኩሎች መጡብን ብለው ተሸሸጉ፡፡ አድፍጠው ጋጣቸው ውስጥ አድብተው ተቀመጡ፡፡ ተኩሎቹ ግን ረጋ ብለው፣ አደብ ገዝተው፤ “በጐች አትደናገጡ” “እንደምና…
Read 8278 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አይጥ ሁሌ እንደጉድ የሚጠላው ድመት ነበር አሉ፡፡ በዚህ ምክንያት ህይወቱ ይረበሻል፡፡ መንፈሱ እረፍት ያጣል፡ አንድ ቀን ድንገተኛ አውሎ ንፋስ መጣ - በሀገሩ!የትም መሄጃ ያጣው አይጥ፣ ለድመቶች ጥቃት ተጋለጠ፡፡ አይጥ እንግዲህ ወደ ከተማው ታዋቂ ጠንቋይ ሄደ፡፡ ችግሩንም…
Read 6775 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ አፈ-ታሪክ እንዲህ ይላል፡፡ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት ውብ ልዕልት ነበረች አሉ - ሁሉም የሚያደንቃት ናት፡፡ ግን ማንም ላግባሽ ያላት የለም፡፡ ንጉሡ አባቷ ተስፋ በመቁረጥ አፖሎ የተባለው አምላክ ዘንድ ሄደና አማከረው፡፡ አፖሎም፤ ሳይክ (Psyche) ልዕልቲቱ ወደ ተራራ መውጣት አለባት፡፡ የሐዘን ልብስም…
Read 7664 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን ከባድ የበረዶ ዘመን መጣና እፅዋትና እንስሳትን በቅዝቃዜ ጨረሰ፡፡ በየእለቱ ሞቶ የሚያድረው ነብስ እጅግ እየረከተ መጣ፡፡ ይሄኔ የባህር አሳዎች መመካከር ጀመሩ፡፡ ከነዚህ አሳዎች መካከልም በጣም እሾካማ የሆኑ አሳዎች አሉ፡፡አንደኛው አሳ፤ ለሌኛው አሳ፡-“እስከመቼ ድረስ ዝም ብለን ተቀምጠን በበረዶ ቅዝቃዜ…
Read 6024 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
(ምር ያሜቴ የንግበከቤ ፏ አሚተኽ ባንዘነቤ)(የጉራጊኛ ተረት ) ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት ሊቅ አዋቂ የተባሉ ሳይንቲስቶች ስለንጉሣቸው ሲወያዩ አንደኛው፤ “ንጉሦችና መሪዎች ብዙ ስራ ስለሚበዛባቸው ለዕውቀት ብዙ ቦታ አይሰጡምና ግኝቶቻችንን እንድናሳውቃቸው በየጊዜው እየቀረብን ንግግር እናድርግላቸው” ይላል፡፡ ሁለተኛው፤ “ወዳጄ ሞኝ አትሁን! ንጉሦችና…
Read 4691 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Monday, 05 January 2015 07:49
በቆሎ ጤፍን አይታ “አሁን እዚችም ሆድ ውስጥ እህል አለ?” ብትል፤ ጤፍ “ሁለታችንም ስንፈጭ ዱቄት ነን” አለች፡፡
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት ወንድማማች ዝንጀሮዎች በአንዲት ዝንጀሮ ወዳጃቸው ይጣላሉ፡፡ አንደኛው ለሁለተኛው፤ “እንግዲህ እዚች ሚስቴ ዝንጀሮዬ ጋ ድርሽ እንዳትል” ይለዋል፡፡ ሁለተኛው፤ “አይ ወዳጄ እኔ ልልህ ያሰብኩትን ነው አንተ አሁን ያልከው፡፡ የሀሳብ መመሳሰል ያስገርማል፡፡ ዞሮ ዞሮ እዚች ሚስቴ ጋ ድርሽ ካልክ…
Read 6989 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ