ጥበብ
በ1892 መጋቢት ወር ላይ፤ በሜዴትራኒያን ባህር ዳርቻ ስር ባለች አዘወትሬ የምጎበኛት ከተማ መሀል በሚገኝ በአንድ ሆቴል ውስጥ አርፌ ነበር፡፡ ሜንቶኒ ሁሉም ነገር አላት፡፡ ብሩህ የጸሐይ ብርሀን፣ ነጭ የባህር ዳርቻ፣ ንጹህ ሰማያዊ ውኃ፡፡ በጣም ሀብታም የሆኑቱ ሰዎች ወደ ሜንቶኒ እምብዛም አይመጡም።…
Read 1022 times
Published in
ጥበብ
(ካለፈው የቀጠለ)ባለፈው ሳምንት ASIKOን ለመዳሰስ መንደርደሪያዎችን በመዘርዘር በአሁኑ ወቅት፤ በተለይም በዘመነኛ የኢትዮጵያዊ ሥነ-ጥበብ አውድ መጠየቅ የሚችሉ፤ መጠየቅ ያለባቸውንና መልስ እንኳን መስጠት ባንችል፣ ለጥያቄዎቹ መልስ እንድናፈላልግ የሚያስችሉ ውይይቶችን መጀመር ያለብን ወሳኝ ጊዜ ላይ መሆናችንን በማተት ነበር ጽሑፌን ያቀረብኩት፡፡ በዛሬው ተከታይ ክፍል፤…
Read 1215 times
Published in
ጥበብ
ሽርክት- ግጥሞች ዓመቱን ሙሉ ያበሽቁን የነበረበት ጊዜ -እያበቃ፣ በአዲስ ዘመን ጨረሮች ውስጥ በውበት የተጠቀለሉ በከፍታ የሃሳብ ሰረገላ-ደመና የሚቧጥጡ ገጣሚያንን ማየት ጀምረናል፡፡ ቆሽት የሚያሣርሩ ብቻ ሳይሆን አንጀት የሚያርሱ ገጣሚያን አደባባዮቻችን ምንጣፍ ላይ መራመድ ጀምረዋል፡፡ የከያኒያን እሸት ልቦች በጥበብ ችቦ እየደመቁ፤ ተደራሲያንን…
Read 2159 times
Published in
ጥበብ
የጉዞ ወግ በጉዟችን ዋዜማ ስለ ድሬ ዳዋ ለብዙ አመታት የተዜሙና የተባሉ አብዛኞቻችን የምናውቃቸውን ውዳሴዎች ሳወጣና ሳወርድ ነበር፡፡ ‹‹የማያውቁት ሀገር አይናፍቅም›› አባባል ለድሬ አይሰራም አልኩ። ቀላል ጓጉቻለሁ እንዴ! አብሮም ደግሞ የመጓዝን ፋይዳና ትሩፋትም ሳስብ ቆይቻለሁ፡፡ ስለ አንድ ጉዳይ ያለንን የተለያየ ግንዛቤም…
Read 2521 times
Published in
ጥበብ
--- ዘመናዊ የኢትዮጵያ ሥነ-ጥበብ በመቶ ዓመት የህይወት ዘመኑ አንዴ እንኳ ፎረም (Forum) የሚባል ነገር አድርጎ ያውቃል? በየትኛው እድሜው ላይ ነው የተለያየ ድምፅ ያላቸው ሠዓሊያን በአንድነት የመከሩት?----; ጊዜ እና (Asiko 2016) ‘ሥነ-ጥበባችን አላደገም!’፤‘መንግስት ለሥነ-ጥበብ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቷል!’ የሚሉ እንዳሉ ሆኖ፣ ‘መንግስት…
Read 856 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 30 July 2016 12:44
ከመሰለኝ ደግሞ ነው! ወይንስ አይደለም? (Reading: Bertrand Russell Philosopher and humanist)
Written by ሌሊሳ ግርማ
መጣጥፍ በርትራንድ ረስል ብዙ አይነት ፍልስፍናን እንዳራመደ ቢታወቅም ያራመደው አንድ ወጥ ፍልስፍና አቋም ግን አጠያያቂ ነው፤ ይላል ጆን ሉዊስ፡፡ ማጣፊያው ቢጨንቀው “Humanist” ብሎ ሰይሞት የመፅሐፉ ደራሲ ተገላገለ፡፡ ሰብዓዊነትን በዋናነት ያራመደ ፈላስፋ እንደማለት ነው፡፡ ሰብዓዊነት የ“ግብረገብ” ጥያቄ ነው፤ በፍልስፍና ዘርፍ፡፡ ግብረ…
Read 1425 times
Published in
ጥበብ