ጥበብ

Rate this item
(0 votes)
በ2016 በብዛት በመሸጥ ቀዳሚውን ስፍራ እንደሚይዝ ይጠበቃል“ሃሪ ፖተር ኤንድ ዘ ከርስድ ቻይልድ” የተሰኘውና ነገ ማለዳ በገበያ ላይ ይውላል ተብሎ የሚጠበቀው አዲሱ የሃሪ ፖተር ስምንተኛ ክፍል መጽሐፍ፤ በአገረ አሜሪካ ያለፉት 9 አመታት የቅድመ ህትመት ሽያጭ ከፍተኛውን ደረጃ ማስመዝገቡን ሮይተርስ ዘግቧል።ባርነስ ኤንድ…
Saturday, 30 July 2016 12:35

የሥነ - ግጥም ሕይወት

Written by
Rate this item
(5 votes)
ሥነ-ጽሑፍ ውስጥ ከተካተቱት ዘውጎች፣እጅግ ጥንታዊ ነው የተባለለት ግጥም፤ የእስትንፋሱ ክር፤ የዘመኑ ጥግ፤ ዞሮ ዞሮ ከጥንታዊያኑ ሀገራት ጋር መዛመዱ ግድ ነው፡፡ ለምሳሌ በቻይና ታሪክ ውስጥ እጅግ ጥንታዊውና በእጅጉ የተለመደው ስነ ጽሑፋዊ ቅርፅ ያለው ነው፡፡ በመሆኑም ከክርስቶስ ልደት በፊት ከ11ኛው ክፍለ ዘመን…
Rate this item
(3 votes)
“ባለሀብቶቻችን ጭንቅላትንም ስፖንሰር እናድርግ›› አቶ ቢንያም ከበደ የ“ንባብ ለህይወት” መሥራችና ሥራ አስኪያጅ ናቸው፡፡ ባለፈው ዓመት በሀምሌ ወር በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽንማዕከል የመጀመሪያው የ“ንባብ ለሕይወት” የመጽሐፍትና የሚዲያ አውደ ርዕይ ተዘጋጅቶ ነበር፡፡ ዘንድሮም ባለፈው ሳምንትሁለተኛው ዙር የ“ንባብ ለሕይወት” የመጽሐፍት አውደ ርዕይ በተመሳሳይ ቦታ…
Rate this item
(1 Vote)
ዳኛቸው ወርቁ የተባለ ትንኩሽት ደራሲ፤ በዘመኑ የተመለከተው ተስፋ ቢስነትና በጉረኝት የተቃኘ የህይወት ዘይቤ፣ መሰልቸትና ብስጭት አሳድሮበት የሰለቸ ስሜቱን አሰልች ጽሑፍ በመጻፍ ገለጸው፤ ያንንም ‹‹አደፍርስ›› ብሎ ሰየመው፤ ይህን ምሥጢር ተረድቶ የሚያነበው ካልኖረ በቀር ‹‹አደፍርስን›› የመሰለ አሰልች ልቦለድ ላይኖር ይችላል፡፡ ዛሬ ስለዳኘም…
Rate this item
(4 votes)
(ካለፈው የቀጠለ) ‹‹የአለቃ ተክለኢየሱስ ዋቅጅራ መፅሐፍ አለህ?›› ስል የጠየኩት ወዳጄ በጥርጣሬ እያየኝ፡- ‹‹የትኛው?›› ሲል መልሶ ጠየቀኝ ‹‹በዶ/ር ሥርግው ገላው አርትኦት የተደረገው፣›› ‹የኢትዮጵያ ታሪክ› ስለው ጥርጣሬው ወደ ትዝብት ተሻገረ፡፡‹‹ምነው?›› ስል መልሼ ጠየኩት ‹‹ይሄን መፅሐፍ ለሦስተኛ ጊዜ ስትጠይቀኝ ነው።›› ‹‹ጠይቄህ ነበር?›› እራሴን…
Rate this item
(0 votes)
• ባለፉት 12 ወራት ብቻ፣ 55 ሚ. ዶላር ገቢ አግኝቷል• ለ117 ታላላቅ ሽልማቶች ታጭቶ፣ በ36 አሸንፏል በወቅቱ የአለማችን የሙዚቃ መድረክ ጎልቶ በመውጣት ከፍተኛ ስኬትን የተቀዳጀውና የበርካታ ታላላቅ አለማቀፍ ሽልማቶች ባለቤት ለመሆን የበቃው ትውልደ ኢትዮጵያዊው ድምጻዊ አቤል ተስፋዬ፤ ከአለማችን ከፍተኛ ተከፋይ…