ጥበብ
ጥረህ ግረህ ብላ በሚል የአዳም ውርስ መጠቅለያ ተጠቅልለን ወደዚህች ከንቱ ዓለም ከመጣንባት እለት አንስቶ በሞት ወደ አፈር እስክንመለስ ድረስ ያለችን ጊዜ የንፋስ ሽውታ ያህል ፈጣን ነች፡፡ ነፍስ ካወቅንበት ቀን ጀምሮ ነፍሳችንን እስከምናጣበት ድረስም ምኞትና ተስፋ በተባሉ ሁለት ቀጫጭን ጎማዎች ያሉት…
Read 3180 times
Published in
ጥበብ
ደራሲና ሃያሲ አለማየሁ ገላጋይ፤ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላለፉት ሁለት ሳምንታት፣ ሳይንሳዊ ንድፈ ሀሳቦችን ያላማከለና ስሜታዊ የሆነ ፅሁፍ አስነብቦናል። ከ“ነገረ ጋለሞታ” እስከ “ዝንቡት” ሀተታ ድረስ ባለው ትርክቱ፤የሀገራችንን የሥነ ፅሁፍ ባለሙያዎች አንስቶ ለማፍረጥ ይሞክራል፡፡ የእነዚህን አውራ ደራሲያን ሥራዎች እየጠቀሰ፣ በድርሰቶቻቸው ውስጥ በተቀረጹ…
Read 3295 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 11 June 2016 13:19
አለማየሁ ገላጋይ፤ ነጩን ግርግዳ ስለምን ጥቁር ትቀባዋለህ? ብሩሁን አድማስስ ስለምን ጽልመት ታነጉትበታለህ?
Written by በድሉ ዋቅጂራ (ዶ/ር)
ለዚህ ጽሁፍ መነሻ ምክንያት የሆነኝ አለማየሁ ገላጋይ፣ ባለፉት ሁለት ሳምንታት፣ በዚሁ ጋዜጣ ላይ፣ ‹‹ከበአሉ ግርማ እስከ እንዳለጌታ. . . .›› በሚል አርእስት ስር የጻፋቸው ሁለት፣ ‹‹ሂሳዊ›› መጣጥፎች ናቸው፡፡ የአዲስ አድማስ አንባብያን እንደምናውቀው፣ የስነጽሁፍ ስራዎች ላይ አዘውትረው ሂስ በመስጠት ከሚጠቀሱ ጥቂት…
Read 1892 times
Published in
ጥበብ
የአንጋፋው ሃያሲ አብደላ እዝራ ብቸኛ ልጅ ማህሌት አብደላ፤ምንም እንኳን በጥልቅ ሃዘን ላይ ብትሆንም ስለ አባቷ ጥቂት ነገሮችን ነግራናለች፡፡ አባቴ በትምህርቴ እንድጠነክር ያበረታታኝ ነበር ያለችውማህሌት፤ከመቀሌ ዩኒቨርሲቲ በኮምፒውተር ሳይንስ የመጀመሪያ ዲግሪዋን ካገኘች በኋላ በኢትዮ-ቴሌኮምተቀጥራ በመስራት ላይ እንደምትገኝ ገልጻለች፡፡ የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ…
Read 3401 times
Published in
ጥበብ
በጦፈ የብዕሩ ዜማ ነፍሴ ውስጥ የእሳት ተራራ ከምሮ፣ የብርሃን ዘንጐች ላይ የፍቅር ሰንደቅ ተክሎ ነበር - ገና በተማሪነቴ፡፡ አብደላ እዝራ ለኔ የልቤን በሮች ከፋች፣ የሠማዬን ስፋት ዘርጊ፣የአይኖቼ መገለጥ ምክንያትና የጥበብ ውበት ዛላ ነበር፡፡ በአዲስ ዘመንና ሌሎች የፕሬስ ውጤቶች ላይ ገና…
Read 1203 times
Published in
ጥበብ
ፎቶዋየወጣትነቷግድግዳው ላይ ያለበኔና በሷ ፊት የተንጠለጠለስንቱን አሳሰበኝየሚያምሩት አይኖቿየሚያምሩት ጉንጮቿየሚያምሩት ጭኖቿአሉ አሁንም አምረውበፍሬም ውስጥ ታጥረው፡፡አጠገቧ ሁኜሶፋ ላይ ቁጭ ብላእርጅናዋን አቅፋለጋነቷን ሰቅላእኔም ታአምር ሳይ“ነው” ሶፋ ላይ ሆኖ“ነበር” ግድግዳ ላይ፡፡አንዴ ውለታዋንአንዴ ትዝታዋንእየተነተነአንዴ በቅልጥሙአንድዜ በህልሙእየተማመነህይወት ምን ቢወራጭከሳሎን መች አልፏልከግድግዳው ዘሎ፣ከሶፋው ላይ አርፏል፡፡እግዜር ወንዝ ያወርዳልሴቶችን…
Read 1069 times
Published in
ጥበብ