ጥበብ
“አልበሜን ከልጅ እስከ አዋቂ ወደውልኛል ”ዛሬ ከሚካኤል በላይነህ ጋር የመጀመሪያውን ኮንሰርት ያቀርባልበመጀመሪያ አልበሙ፣ በተለይም “ዘመናይ ማርዬ” በተሰኘው ዘፈኑ ተወዳጅነትን ያተረፈው ወጣቱ ድምፃዊ ሚካኤል ታየ (ልጅ ሚካኤል) አድናቂዎቹን በኮንሰርት ፊትለፊት ለማግኘት፤ ዛሬ ምሽት፣ በቦሌ ፋና ፓርክ ይከሰታል፡፡ ኮንሰርቱን ለማሳመር፣ አዘጋጆቹ፣ ጆርካ…
Read 2232 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 14 May 2016 14:02
“የአዲስ አበባ ልጅ” - አድናቆት እየተቸረው ነው
Written by በይትባረክ ዋለልኝ (yetebarek@yahoo.com)
ውብ ሃሳብ ከድንቅ የጥበብ ስራ ጋር የተሞሸሩበት አውደ ርዕይ• “መዝገቡ በዲሲፕሊን ተግቶ የሚሰራ ሰዓሊ ነው” - ረ/ፕሮፌሰር በቀለ መኮንን“እንዲህ አይነት“እንዲህ አይነት ሰዓሊ ስንት አንድ ነው የሚገኘው” - ሰዓሊ እሸቱ ጥሩነህ የዝነኛው ሰዓሊ መዝገቡ ተሰማ “የአዲስ አበባ ልጅ” የተሰኘ የስዕል አውደርዕይ…
Read 7511 times
Published in
ጥበብ
አንጋፋው ድምጻዊ ሚካኤል በላይነህና “ዘመናይ ማርዬ” በተሰኘው አልበሙ የሚታወቀውልጅ ሚካኤል የሚያቀነቅኑበት “አዲስ ኮንሰርት” የዛሬ ሳምንት ከሚሊኒየም አዳራሽ ጀርባ በሚገኘው ፋና ፓርክ ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ እንደሚካሄድ የጆርካ ኤቨንት ኦርጋናይዘር ማርኬቲንግ ማናጀር አቶ ታደሰ ታምራት አስታወቁ፡፡ ከሚካኤል በላይነህና ከልጅ ሚካኤል በተጨማሪ…
Read 1325 times
Published in
ጥበብ
ለአብዛኛዎቹ የትግርኛ ዘፋኞች ግጥም በመስጠት ዝናን ያተረፈው የግጥም ደራሲና ሰዓሊዳዊት ሰለሞን ሳሙር፤ ነገ ከምሽቱ 12 ሰዓት ጀምሮ “ዘ ቡክ” ባርና ሬስቶራንት በሚካሄድ ልዩ ዝግጅት የዋንጫና የገንዘብ ሽልማት እንደሚያገኝ አዘጋጆቹ ገለፁ፡፡ ሽልማቱን የሚያበረክቱለት አድናቂው የባርና ሬስቶራንት ባለቤቱ አቶ ሀብቶም ገ/ሊባኖስ እንደሆኑም…
Read 995 times
Published in
ጥበብ
“እንዳለ ጌታ፤ የበዓሉን የፍቅር ታሪክ ወሻሽቆታል” አንዳንድ እልኸኛ ሃሳብ አለ፡፡ ከነካካኸው እረፍት የማይሰጥ፣ ከመጐነታተል ቁም ስቅልህን የሚያሳይ። በቃ! ገደልኩት! ብለህ ስትደመድም አፈር ልሶ፣ ቀብር ምሶ ከተፍ! የሚል፡፡ እንዲህ ያለውን ሃሳብ ሰሎሞን ዴሬሳ “ልጅነት” መግቢያ ውስጥ እንዲህ ይገልፀዋል፡- “አንዳንድ ጥያቄ አለ፤…
Read 4735 times
Published in
ጥበብ
ስለ አመራር)• ድርጊትህ ሌሎችን የበለጠ እንዲያልሙ፣የበለጠ እንዲማሩ፣ የበለጠ እንዲሰሩናየበለጠ እንዲሆኑ ካነቃቃ አንተ መሪ ነህ፡፡ጆን ኩይንሲ አዳምስ• መሪ ማለት መንገዱን የሚያውቅ፣ በመንገዱየሚጓዝና መንገዱን የሚያሳይ ሰው ነው፡፡ጆን ሲ.ማክስዌል• በበግ የሚመራ የአንበሶች ሠራዊትአያስፈራኝም፤ እኔን የሚያስፈራኝ በአንበሳየሚመራ የበጐች ሠራዊት ነው፡፡ታላቁ እስክንድር• ብርሃኑን ልታሳያቸው ካልቻልክ፣…
Read 1025 times
Published in
ጥበብ