ጥበብ

Rate this item
(4 votes)
“አልበሜን ከልጅ እስከ አዋቂ ወደውልኛል ”ዛሬ ከሚካኤል በላይነህ ጋር የመጀመሪያውን ኮንሰርት ያቀርባልበመጀመሪያ አልበሙ፣ በተለይም “ዘመናይ ማርዬ” በተሰኘው ዘፈኑ ተወዳጅነትን ያተረፈው ወጣቱ ድምፃዊ ሚካኤል ታየ (ልጅ ሚካኤል) አድናቂዎቹን በኮንሰርት ፊትለፊት ለማግኘት፤ ዛሬ ምሽት፣ በቦሌ ፋና ፓርክ ይከሰታል፡፡ ኮንሰርቱን ለማሳመር፣ አዘጋጆቹ፣ ጆርካ…
Rate this item
(13 votes)
ውብ ሃሳብ ከድንቅ የጥበብ ስራ ጋር የተሞሸሩበት አውደ ርዕይ• “መዝገቡ በዲሲፕሊን ተግቶ የሚሰራ ሰዓሊ ነው” - ረ/ፕሮፌሰር በቀለ መኮንን“እንዲህ አይነት“እንዲህ አይነት ሰዓሊ ስንት አንድ ነው የሚገኘው” - ሰዓሊ እሸቱ ጥሩነህ የዝነኛው ሰዓሊ መዝገቡ ተሰማ “የአዲስ አበባ ልጅ” የተሰኘ የስዕል አውደርዕይ…
Rate this item
(2 votes)
አንጋፋው ድምጻዊ ሚካኤል በላይነህና “ዘመናይ ማርዬ” በተሰኘው አልበሙ የሚታወቀውልጅ ሚካኤል የሚያቀነቅኑበት “አዲስ ኮንሰርት” የዛሬ ሳምንት ከሚሊኒየም አዳራሽ ጀርባ በሚገኘው ፋና ፓርክ ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ እንደሚካሄድ የጆርካ ኤቨንት ኦርጋናይዘር ማርኬቲንግ ማናጀር አቶ ታደሰ ታምራት አስታወቁ፡፡ ከሚካኤል በላይነህና ከልጅ ሚካኤል በተጨማሪ…
Rate this item
(1 Vote)
ለአብዛኛዎቹ የትግርኛ ዘፋኞች ግጥም በመስጠት ዝናን ያተረፈው የግጥም ደራሲና ሰዓሊዳዊት ሰለሞን ሳሙር፤ ነገ ከምሽቱ 12 ሰዓት ጀምሮ “ዘ ቡክ” ባርና ሬስቶራንት በሚካሄድ ልዩ ዝግጅት የዋንጫና የገንዘብ ሽልማት እንደሚያገኝ አዘጋጆቹ ገለፁ፡፡ ሽልማቱን የሚያበረክቱለት አድናቂው የባርና ሬስቶራንት ባለቤቱ አቶ ሀብቶም ገ/ሊባኖስ እንደሆኑም…
Rate this item
(4 votes)
“እንዳለ ጌታ፤ የበዓሉን የፍቅር ታሪክ ወሻሽቆታል” አንዳንድ እልኸኛ ሃሳብ አለ፡፡ ከነካካኸው እረፍት የማይሰጥ፣ ከመጐነታተል ቁም ስቅልህን የሚያሳይ። በቃ! ገደልኩት! ብለህ ስትደመድም አፈር ልሶ፣ ቀብር ምሶ ከተፍ! የሚል፡፡ እንዲህ ያለውን ሃሳብ ሰሎሞን ዴሬሳ “ልጅነት” መግቢያ ውስጥ እንዲህ ይገልፀዋል፡- “አንዳንድ ጥያቄ አለ፤…
Saturday, 14 May 2016 13:44

የዘላለም ጥግ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ስለ አመራር)• ድርጊትህ ሌሎችን የበለጠ እንዲያልሙ፣የበለጠ እንዲማሩ፣ የበለጠ እንዲሰሩናየበለጠ እንዲሆኑ ካነቃቃ አንተ መሪ ነህ፡፡ጆን ኩይንሲ አዳምስ• መሪ ማለት መንገዱን የሚያውቅ፣ በመንገዱየሚጓዝና መንገዱን የሚያሳይ ሰው ነው፡፡ጆን ሲ.ማክስዌል• በበግ የሚመራ የአንበሶች ሠራዊትአያስፈራኝም፤ እኔን የሚያስፈራኝ በአንበሳየሚመራ የበጐች ሠራዊት ነው፡፡ታላቁ እስክንድር• ብርሃኑን ልታሳያቸው ካልቻልክ፣…