ጥበብ

Saturday, 07 May 2016 13:14

ተናዳፊ ግጥም

Written by
Rate this item
(7 votes)
[ኄኖክ ስጦታው ሲያነብ የመሰጠው ግጥም ካለ፥ በአማርኛ እንዲነበብ ይተጋል]ኄኖክ ስጦታው በአመዛኙ እሳቦት የነከሰ ግጥም፥ አንዳንዴ የከተማችን ድባብ ሲጫጫነን ደግሞ ፖለቲካዊ ይሆን ብልግናዊ ፍካሬ የነዘረበት የሆነ ቀልድ አነጣጥሮ ይወረውራል። በማኅበራዊ ድረገፀ በ facebook ከዕድሜያቸው ጊዜ እየሰረቁ የሚጽፉ ወጣቶች አሉ፤ እንደነገሩ የሆኑት…
Rate this item
(2 votes)
በዚህ ፍልቅልቅ የጥበብ እፍታ መሶብ፤ ያገኘነውን ላፍ ማድረግ ብቻ ሳይሆን በሰከነ መንፈስ ከፍታቸውን እያጤኑ፣ የማያሰናክል ዳሰሳ ማድረግ፣ ከፍ ሲልም አጥንት ለመጋጥ የደረሱ ጥርሶች ሲገጥሙን ብሩሽ ማቀበል ጥሩ ሳይሆን አይቀርም የሚል እምነት አለኝ፡፡ ጠበቅ ያለ ሒስ ጨብጦ፣ ጅራፉን ማጮህና ደራሲው ላይ…
Saturday, 30 April 2016 11:40

ተናዳፊ ግጥም

Written by
Rate this item
(3 votes)
እንግዳ ነፍስ አዝላየበረከት በላይነህ “ተቃርኖ”ምርጫና ሂስ ፥ ዕዝራ አብደላ በረከት በላይነህ ከወጣት ብዕሮች በመነጠል በሶስት ዘርፍ -የሬድዮ ድራማ፥ ተውኔትና ሥነግጥም- የግሉን ፈር ቀዷል። ለረጅም ጊዜ የተደመጠለት የሬድዮ ድራማ አለው፤ እንደ ጸሐፌ ተውኔት በስላቅ፥ በጉንተላ፥ በትዝብት ... ማኅበራዊና ፖለቲካዊ ጉዳይ በአንድ…
Rate this item
(0 votes)
ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ ከኢትዮጲስ ኮሌጅ ጋር በመተባበር ነገ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ “የሰላም እና ዕርቅ ትርጉምና መንገዶች” በተሰኘው የፕሮፌሰር ዕዝቅያስ አሰፋ መፅሀፍ ላይ በብሄራዊ ቤተ መዛግብትና ቤተ መፀሀፍት ኤጀንሲ አዳራሽ ውይይት ያካሂዳል፡፡ ለውይይቱ የመነሻ ሀሳብ የሚያቀርቡት የባህል ጋዜጠኛ (ፎክሎር ጆርናሊስት) አቶ…
Rate this item
(3 votes)
እንደ ውስጥ ደዌ ጤና የሚነሳ “ታሪክ” አለ፤ እንደ ግርፋት ገላ የሚሸነትር፤ በመጠቃት ልብ የሚመትር። የበዓሉ ግርማን ቅንጫቢ ታሪክ ከአንድ አዛውንት ጓደኛው የሰማሁ ቀን እንደ ያዕቆብ እግዚአብሔርን “ካልባረከኝ” ሳይሆን “ካልነገርከኝ አለቅህም!” ብዬዋለሁ፡፡ ለምን? ለምን? ለምን እንዲህ አደረከን? ስል ተሟግቼዋለሁ፡፡ መቼም ከእርሱ…
Saturday, 23 April 2016 10:30

ትናንት ዛሬን ሲበድለው

Written by
Rate this item
(2 votes)
የዮርዳኖስ ጉዕሽ ልቡሰ ጥላ ሲነበብዕዝራ አብደላ[ደራሲዋ፥ ዮርዳኖስ ጉዕሽ]“`ውበትሽ ከሌሎች ይለያል። ውስጥ ውስጡን እየሰረሰረ የሚገባ ነገር አለሽ` ብሎ ዓይኖቹን በመነፅሩ ውስጥ ተከለብኝ። እዩት እንግዲህ አፉን ሲከፍት፤ ምናለ ስለውበት ምንም አስተያየት ሳይሰጥ እንደወደድኩት ብቆይ።”[መልካም ግርማ -ገፀባህሪ-፥ ገፅ 52-53]--ክፍል 2 --ደራሲዋ በቋንቋ ብስለቷ…