ጥበብ
(ስለ ካሜራ ባለሙያ)- አባቴ ተዋናይና ፀሐፊ ነበር፤ እናቴ የድራማመምህርት ነበረች፤ ሴት አያቴ ደግሞተዋናይት፡፡ ወንድ አያቴ እንዲሁ የካሜራባለሙያ ነ በር፡፡ እ ኔ የ ጥርስ ሃ ኪም ወ ይምበዚያ አይነት ሙያ ለመሰማራት ብፈልግ ኖሮተገርመው አያበቁም ነበር፡፡ቻርሊ ሮሄ- የካሜራ ባለሙያ ወይም ዲዛይነር አሊያምተዋናይ…
Read 1348 times
Published in
ጥበብ
“ላምባ” አሁንም በ4 ሽልማቶች ተንበሸበሸ 3ኛው የጉማ ፊልም ሽልማት ባለፈው ረቡዕ በብሔራዊ ቲያትር በደማቅ ስነ ስርአት የተከናወነ ሲሆን በ10ኛው የኢትዮ ኢንተርናሽናል ፊልም ፌስቲቫል 4 ሽልማቶችን የሰበሰበው ላምባ፤ አሁንም በ9 ዘርፎች ታጭቶ በ4ቱ ለሽልማት በቅቷል፡፡ አርቲስት ግሩም ኤርሚያስም ለ2ኛ ጊዜ የጉማ…
Read 3435 times
Published in
ጥበብ
ይህ ተአምር መከሰቱን የሚያምን አሜን ይበል…! ዘመን አመጣሽ የሳይንስ ትንታኔንም አይፈልግ፡፡ ምክኒያቱም ይህ “ትንታ” የገደለው ደራሲ፣ ነፍሱ ከርብራብ ደመናዎች መሀል ስትንከራተት አይቶ የጻፋት አጭር የጉዞ ማስታወሻ ናትና፡፡ ከዚያም ሰይፍ የታጠቀ መልአክ ‹‹ሚስጥር ልታወጣ ነው፣ ለተልካሻ ስጋ ለባሾች ወሬ ልታቀብል ነው…!››…
Read 1588 times
Published in
ጥበብ
ቴሌቪዥን በኢትዮጵያ የመገናኛ ብዙኃን ታሪክ ውስጥ የግማሽ ምዕተ ዓመት ዕድሜ ያስቆጠረ ቢሆንም አድጎና ተስፋፍቶ ነጻ፣ ሐቀኛና ተአማኒ የመረጃ፣ የለውጥና የዕውቀት መሳሪያ የመሆን ደረጃን ሳያገኝ ቆይቷል፡፡ ለዚህም ከመንግስት ባለቤትነት አንድም ጊዜ ሳይወጣ በተመሳሳይ አቅጣጫና ቅኝት ከዘመን ዘመን ሲንከባለል መቆየቱ እንደ አንድ…
Read 2860 times
Published in
ጥበብ
በአዲስ አበባ ጦር ኃይሎች አካባቢ አንዲት ሰፈር አለች፡፡ 65 የሚደርሱ አባወራዎች ይኖሩባታል፡፡ “የሰላም ሰፈር” ሲሉ ይጠሯታል ነዋሪዎቿ፡፡ በዚህች ሰፈር ዕውቁ ጋዜጠኛና የታሪክ ፀሐፊ ጳውሎስ ኞኞ ከ25 ዓመታት በላይ ኖሮባታል፡፡ ጳውሎስ ኞኞ የሰፈሯን ማህበረሰብ በማቀራረብ ረገድ ወደር የለሽ አስተዋፅኦ ማበርከቱን ወዳጆቹ…
Read 1090 times
Published in
ጥበብ
የዘመናችን ግጥሞች ለምን ሌሪክ በሚለው የግጥም ዝርያ መም ላይ መሮጥ እንደጀመሩ መፈተሽ ዋና ጉዳዬ ባይሆንም፣ ዘወትር የልቤን መዝጊያ ማንኳኳቱ ግን አልቀረም፡፡ ይህ ስሜት ንክር፣ ሙዚቃዊና መዝሙራዊነት ያሞቀውና ከቁመቱ አጠር የሚለው ግጥም፤ በወጣት ገጣሚያን ትከሻ ላይ ለብቻው እስክስታ እንዲመታ ማን ፈቀደለት?…
Read 1118 times
Published in
ጥበብ