ጥበብ

Rate this item
(2 votes)
“በግጥሞቼ ፈገግ እላለሁ፤ በልቤ ግን ግፍን እያስታወስኩ አለቅሳለሁ” በዐሥራ ዘጠነኛው መቶ ክፍል ዘመን ላይ የሩሲያ መጽሔታዊ ሥላቅ ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደርሶ ነበር፡፡ የመጽሔት ዝግጅት ክፍል ኃላፊ የነበረው ደግሞ ኢቫን ክሪሎቭ ነው፡፡ ካንቴሚር “በግጥሞቼ ፈገግ እላለሁ። በልቤ ግን ግፍን እያስታወስኩ አለቅሳለሁ”…
Rate this item
(1 Vote)
‹‹አብዮት፤ አበየ ፤እምቢ አለ ከሚለው የግዕዝ ቃል የመጣ ነው›› የሚለው ዬኔታ ስብሀት፤ የመጀመሪያው አብዮተኛ ሰይጣን ዲያቢሎስ ነው ይላል፡፡ በእንግዳና ተቆርቋሪም ‹‹ጋዜጠኛ›› መሳይ አቀራረብ ‹‹በእውኑ እግዚአብሔር ከዚህ በገነት መካከል ከሚገኘው ፍሬ እንዳትበሉ አዝዟልን…›› በሚል ህልውናን ተፈታታኝ ጥያቄ አብዮቱን ያቀጣጠለባቸው ምስኪኖቹ አዳምና…
Tuesday, 26 May 2015 08:20

ምሳሌያዊ አባባል

Written by
Rate this item
(2 votes)
የአዞ ጉልበት በውሃ ውስጥ ነው፡፡ የደቡብ አፍሪካውያን አባባል ብልህ ወፍ ጎጆዋን በሌሎች ወፎች ላባ ትሰራለች የዚምባቡዌያውያን አባባል ሁለት መሪዎች በአንድ ቤት ውስጥ አይጣሉም፡፡ የኡጋንዳውያን አባባል ደካማ መሪ ጭንቅላቱ ውስጥ ሸክም ያበዛል። የኡጋንዳውያን አባባል መሪ ካነከሰ ሌሎችም ማንከስ ይጀምራሉ፡፡ የኬንያውያን አባባል…
Rate this item
(2 votes)
በዕውቀቱና ኩንዴራ ምንና ምን ናቸው? (ካለፈው የቀጠለ)ሰሞነኛው የልቦለድ ዕጣ - ፈንታ በተለይ ብዙ ለመፃፍ ተስፋ ላደረገ ሰው መብከንከኛው ነው። “ልቦለድ አልቆበለታል፣ መቀጠል አይችልም” የሚል መደምደሚያ ሲነገር በጉብዝናው ወራት እንደሚያውቁትና በመጨረሻው እንዳላማረ ጀግና በሀዘን ሆድ ይላወሳል፡፡ ልቦለድ በሞትና በሽረት መካከል ሆኖ…
Saturday, 16 May 2015 11:29

የፍቅር ጥግ

Written by
Rate this item
(10 votes)
ትዳር የዕድሜ ጉዳይ ሳይሆን ትክክለኛውን ሰው የማግኘት ጉዳይ ነው፡፡ ሶፍያ ቡሽ ሚስቴ የልቤ ጓደኛ ናት፤ ያለ እሷ መኖርን ላስበው አልችልም፡፡ ማት ዳሞን ትዳር ግሩም ተቋም ነው፡፡ ግን ማነው በተቋም ውስጥ መኖር የሚሻው?ግሮቶ ማርክስ ሴት ባሏን ለመለወጥ የማትሞክርበት ብቸኛ ወቅት ቢኖር…
Rate this item
(0 votes)
 ከሰሞኑ በመፃሕፍት ገበያው የአጫጭር ወጎች ስብስብን በውስጣቸው ያቀፉ በመጠን ከሳ ያሉ የጥበብ ሥራዎች ጠፍተው በምትኩ፣ ለዓይን የከበዱ መፃህፍት(Fat books) ብቅ ብቅ እያሉ ነው፡፡ “የቄሳር እምባ” ከእነዚህ ሰሞነኛ መፃሕፍት መካከል ይመደባል። የ“ቄሳር እምባ” ደራሲ ሃብታሙ አለባቸው ስለ ቀድሞ የሀገራችን መሪ ኮሎኔል…