ጥበብ
ጓደኛዋ እየተደፈረች ነው፣ አልያም ልትደፈር ነው። ድምጿ በቀጭኑ ይሰማታል ለሊያ። በስስ ግድግዳዋ ታ’ኮ የሚመጣው የሚያቃጭር ድምፅ ይሰቀጥጣል። በኪነ-ጥበቡ በቆመች ግድግዳ መለያየታቸው አስፈራት። ጓደኛዋ ለተደፈረች እርሷ መደፈሪያዋን ጨበጣ ያዘች።ከፍ ያለ እሪታ ተሰማ።በሩን ከፍታ ለመውጣት አልቻለችም። ሰው መሆን ይዟት ልቧ ተንደፋደፈ፤ ሰው…
Read 4958 times
Published in
ጥበብ
ቤቴ በድንገት ነፍስ የዘራ ይመስላል፡፡ ሳላስበው በጨለማ ውስጥ መገኘቴ ሁሉንም ነገር ባልተለመደ ሁኔታ በትኩረት እንድከታተል ሣያደርገኝ አልቀረም፡፡ ምናልባትም ቀደም ሲል የደረሰኝ የሥልክ ጥሪም ሊሆን ይችላል፡፡ለወትሮው እቤት ውስጥ የመዋል ልምድ የለኝም፡፡ ዛሬ ግን በዶፍ ዝናብ የተነሳ በቤት መቆየቴ ግድ ነበር፡፡ የደዋዩን…
Read 5318 times
Published in
ጥበብ
ፊይዶር ደስቶቭስኪ በየትም አገር የገነነ ራሺያዊ ደራሲ ነው፡፡ ደስቶቭስኪ ከሚታወቅባቸው ስራዎች መካከል “white Nights” አንዱ ነው፡፡ በዚህ መጽሃፉ በፒተርስበርግ ከተማ ባይተዋር ስለሆነ፣ ከስጋው ወደ ነፍሱ ስለሚያይ በምሽቱ የሚደነቅ አንድ ገጸ፟ ባህሪ አለ፡፡ ዶስቶቭስኪ እንዲህ ጽፏል፡-“My history!” I cried in alarm.…
Read 4508 times
Published in
ጥበብ
(ክፍል አንድ)ቀደም ሲል.. ገጣሚ አንተነህ አክሊሉን በሥራዎቹ አውቀዋለሁ፡፡ ቢያንስ ለአስር አመታት ያህል በተለያዩ ጋዜጣና መጽሄቶች ላይ ልዩ ልዩ ይዘት ያላቸው ጥበብ-ነክ ጽሁፎችን፣ ግጥሞችን፣ ሂሳዊ ትንታኔዎችን ሲያቀርብ ተከታትዬ አንብቤለታለሁ፡፡ ነባሮቹን አቆይተን ከቅርቡ ብናነሳ እንኳን አንድ ወቅት ላይ ብቅ ብላ ከህትመት የተሰወረችው…
Read 4342 times
Published in
ጥበብ
ደራሲ፡- እስከዳር ግርማይ (የ‹‹ሰውነቷ›› ፊልም ደራሲ ተዋናዪትና ፕሮዱዩሰር እንዲሁም የ‹‹ጥቁር እንግዳ›› ፊልም ፕሮዱዩሰርና ተዋናዪት)ሒሳዊ ዳሰሳ፡- ዮናስ ታምሩ ገብሬ ንቁ፣……ብቁ፤ቁጡ፣…...ቅንጡ፤ጥንቁቅ፣……ምጡቅ፤ድንብልቅ፣……ፍልቅልቅ፤ (ለእስከዳር ግርማይ)መነሻ፡-ሪዛሙ ደራሲ በርናንድ ሾው ‹‹Major Barbara›› በሚል ድርሰቱ አንዲት ልባም ሴት አስተዋውቆናል። በበኩሌ የበዓሉ ግርማ ሴቶችም ለእኔ ጎምቱ ናቸው፤ እነ…
Read 1371 times
Published in
ጥበብ
ይሄ በስጋ ሳይሆን በነፍስ ስለተሰቀለች፣ በደስታ ሳይሆን በመከራ ስለተፈተነች፣ በሳቅ ሳይሆን በእንባ ስለታጠበች እንስት ነው። ፉካውን ከፍታ አመታትን አንድ ሰው ስላማተረች፣ በሯን ከፍታ “ይመጣል” ን ለአመታት ስለወጠነች ... ፍቅሯን ዓለም ላይ ዘርታ አመድ ስለአፈሰች... ስለዚያች እኔ ... ስለዚያች የፅልመት ገላ…
Read 1042 times
Published in
ጥበብ