ጥበብ

Rate this item
(5 votes)
“ሁለት ጎረምሶች በሬዲዮ እያወሩ ነው፤ሁለት ጎረምሶች ያልኩበት ምክንያት ጋዜጠኞች ለማለት ስለከበደኝ/ስለተቸገርኩ ነው” የሚለው እያዩ ፈንገስ፤በተለይ በኤፍኤሞች ስለምናደምጣቸው ጋዜጠኞች ትዝብቱን ይነቅሳል፡፡ ተመልካቹም በፈገግታ ያጅበዋል፡፡ “ታዲያ ጎረምሶቹ የሚያወሩት ሩኒ ስለተባለ የእንግሊዝ ፕሪሜር ሊግ ተጫዋች ነበር፡፡ እንደነሱ አገላለፅ፤ ሩኒ ለተከታታይ ስምንት ጨዋታዎች ጎል…
Rate this item
(0 votes)
(ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ)ከጌዴዎን ግምጃ በደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ሥር ከተደራጀ ፬ኛ ዓመቱን ያስቆጠረው የሐዲስ ዓለማየሁ የባህል ጥናት ተቋም ከየካቲት 21 - የካቲት 22 ቀን 2007 ዓ.ም የቆየ ዐውደ ጥናት በደብረ ማርቆስ ቤተ መንግሥት የባህል አዳራሽ አካሂዶ ነበር፡፡ በጉባኤው ላይ ጥሪ የተደረገላቸው ምሁራን…
Monday, 16 March 2015 09:44

የፀሐፍት ጥግ

Written by
Rate this item
(2 votes)
አዲስ ሃሳብ እንደ ህፃን ነው፡፡ ከመውለዱ ይልቅ መፀነሱ ይቀላል፡፡ ቴድ ኮይሲስ አንዴ በአዲስ ሃሳብ የሰፋ አዕምሮ ወደቀድሞ ቦታው ፈፅሞ አይመለስም፡፡ ኦሊቨር ዌንዴል ሆልሜስሁሉም ስኬቶችና በልፋት የተገኙ ሃብቶች መነሻቸው ሃሳብ ነው፡፡ ናፖሊዮን ሂል ሁሉም ነገር የሚጀምረው ከሃሳብ ነው፡፡ ኧርል ናይቲንጌል ሃሳብ…
Rate this item
(4 votes)
ግለ ታሪክም ሆነ የሕይወት ታሪክ ጽሑፎች ንጥጥር መቼም ቢሆን በጦር ጀግኖች ላይ ይበልጥ ማመዘኑን የምናጤንበት አንዱ አጋጣሚ ዘመናዊው የሕይወት ታሪክ አፃፃፍ ከአንደኛው የዓለም ጦርነት በኋላ ማበቡ ነው፡፡ ይህ ደግሞ ከዚያ ቀደም የነበሩትን ተረታዊና አንዳች መለኮታዊ ተቀብዖ ማጐናፀፍን አስወግደው፣ በሰው ውስጥ…
Wednesday, 11 March 2015 11:37

የፀሐፍት ጥግ

Written by
Rate this item
(0 votes)
እውነት ሱሪዋን የማጥለቅ ዕድል ከማግኘቷ በፊት ውሸት የዓለምን ግማሽ ታካልላለች፡፡ሰር ዊንስተን ቸርችልሁለቱንም ካልቻልክ ከምትወደድ ይልቅ ብትፈራ ይሻላል፡፡ ኒኮል ማኪያቬሊበስራዬ ዘላለማዊነት መቀዳጀት አልፈልግም፡፡ ዘላለማዊነትን የምሻው ባለመሞት ነው፡፡ ውዲ አለንበየቀኑ “ፎርብስ” የሚያወጣውን የባለፀጎች ዝርዝር እመለከታለሁ፡፡ እዚያ ውስጥ ከሌለሁ ወደ ስራ እሄዳለሁ፡፡ ሮበርት…
Wednesday, 11 March 2015 11:40

የየአገሩ አባባል

Written by
Rate this item
(43 votes)
ሰውን ማወቅ ከፈለግህ ሥልጣን ስጠው፡፡ የዩጎዝላቭያ አባባል ከመገፋትህ በፊት አትውደቅ፡፡ የእንግሊዞች አባባልራስህን በወዳጆችህ እንጂ በአጥር አትከልል፡የቼክ አባባልውሃውን ስትጠጣ. ምንጩን አስታውስ፡፡የቻይናውያን አባባል ከፊትህ የሚጠብቅህን መንገድ ለማወቅ ተመላሾቹን ጠይቅ፡፡ የቻይናውያን አባባልአንዲት ደግ ቃል ሦስት ክረምት ታሞቃለች፡የጃፓናውያን አባባልእሾህ ከበተንክ ባዶ እግርህን አትሂድ፡፡ የጣሊያናውያን…