ጥበብ
የጥናት ጽሁፎችን አደባባይ ለማውጣት ትኩረት ተሰጥቷል የኢትዮጵያ ደራስያን ማህበር ከተቋቋመ ከ30 ዓመት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በነሐሴ ወር 1982 ዓ.ም ለንባብ የበቃችው “ብሌን” የሥነፅሁፍ መፅሔት ፤ ከ15 ዓመት የህትመት መቋረጥ በኋላ ሰሞኑን ታትማ ዳግም ለአንባብያን ቀረበች፡፡ የደራስያን ማህበር 50ኛ ዓመት ክብረበዓልን…
Read 2982 times
Published in
ጥበብ
ሎሬት ፀጋዬ “አብረን ዝም እንበል” ግጥሙን ሲቀኝ፣ ተራኪው ፍቅረኛውን ከሰው ኳኳታ በመነጠል ዝም ብለው እስከ አዋሽ ማዶ በማለም ለደስታ ዘምሯል። ገጣሚ ትዕግስት ለመሽሽ ሳይሆን ለመዋሀድ ነው በዝምታ መገለል ያብሰለሰላት። ወጣቷ ትዕግስት ዓለምነህ አርባ አምስት የበኩር ግጥሞቿን ሰብስባ ትኩረት በሚሰርቅ ውብ…
Read 2966 times
Published in
ጥበብ
እንግሊዝኛ ቋንቋ ከስነጽሑፉ ዓለም ወስዶ እየተጠቀመባቸው ከሚገኙ በርካታ ቃላት መካከል ዲኬንዢየን (Dickensian: በቻርለስ ዲከንስ ልቦለዶች ውስጥ እንዳለው ዓይነት አስከፊ የድህነት ወለል፤ በተጨማሪም እንደ ዲከንስ ዓይነት የአፃፃፍ ስልት)፤ ኦርዌሊየን (Orwellian: በጆርጅ ኦርዌል ሥራዎች አንዱ በሆነው “1984” የተሰኘ መጽሐፍ ውስጥ እንደሚታየው ያለ…
Read 7788 times
Published in
ጥበብ
“የአጭር ጊዜ ታሪክ ነው ያለው” እየተባለ በብዙዎች የሚነገርለት (በዚህ ባልስማማም) የሀገራችን ኪነጥበብ በተለያዩ (በአብዛኛው ራስ ወለድ) በሆኑ ተግዳሮቶች እንደተያዘ “እንዲህ ነው” የማይሉት ጉዞውን እንደቀጠለ ነው፡፡ ብዙዎች “ኪነጥበባችን ካለው የአጭር ጊዜ ታሪክ አንጻር አሁን ያለበት ደረጃ ከፍተኛ የሚባል ነው” በማለት አድናቆታቸውን…
Read 1785 times
Published in
ጥበብ
ተፈጥሮ ለጉልበት እንጂ ለፍቅር አታደላምቻርለስ ቡካውስኪ ከተፈጥሮ ጋር ታላቅ ቅራኔ ያለው ገጣሚ መስሎ ይሰማኛል፡፡ በአንድ ወቅት በገጣሚው ህይወት ላይ ያጠነጠነ ዶክመንተሪ መመልከቴ ትዝ ይለኛል፡፡ ዶክመንተሪው ውስጥ አንድ ቦታ ላይ ቡካውስኪ የሚያነባት ግጥሙ አለች። ቃል በቃል ትዝ ባትለኝም በጥቅሉ ግን አንድ…
Read 1845 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 07 February 2015 13:40
የመምህሬ ወልደ ዩሃንስ ቀልዶችና አሽሙሮች - ክፍል 2
Written by ከጉማራ ዙምራ zmtm1229@yahoo.com
አራት ገበሬዎች አክሱም ጽዮን ሊሳለሙ ሲመጡ ቀዬአቸው ላይ አንዲት ጠብታ ዝናብ እንኳን ሳይጥል አክሱም ግን ከባድ ዝናብ ጥሎ ይቆያቸዋል፡፡ጠላ ቤት ገብተው ሲያወጉ አንደኛው “እንደው ይሄ መድኃኔዓለምስ !! እንዳ ማሪያም አክሱም ወተት የሆነ ዝናብ ጥሎ ሲያበቃ እኛ መሬት ላይ ጠብ የምትል…
Read 2489 times
Published in
ጥበብ