ጥበብ
ውድ እግዚአብሔር- ስለአንተ ሥራ አስተማሪያችን ነግራናለች፡፡ አንተ እረፍት ስትወጣ ግን ማነው የሚሰራልህ?ዴቪድ-የ5 ዓመት ህፃንውድ እግዚአብሔር- እኔ ኢትዮጵያዊ ነኝ፡፡ አንተስ?ቤቢ- የ6 ዓመት ህፃንውድ እግዚአብሔር- ትምህርት ቤት ስንማር፣ መብራት የፈጠረው ቶማስ ኤዲሰን ነው ተብለን ነበር፡፡ ሰንበት ት/ቤት ደግሞ አንተ እንደፈጠርከው ነገሩን፡፡ ኤዲሰን…
Read 1687 times
Published in
ጥበብ
የፊልሙ ታሪክ መቋጫ ገና አልተወሰነም“ጠመንጃ ምናምን አናሳይም፤ ዩፎዎችንም አናስገባም” - (የፊልሙ ዳይሬክተር ሩፒሽ ፖል)ከወራት በፊት 239 ሰዎችን አሳፍሮ በበረራ ቁጥር ኤም ኤች 370 ከኳላላምፑር በመነሳት ወደ ቢጂንግ ጉዞ ከጀመረ በኋላ፣ ድንገት ደብዛው ጠፍቶ በቀረውና በአለማችን የበረራ ታሪክ በአሳዛኝነቱና በእንቆቅልሽነቱ በሚጠቀሰው…
Read 1761 times
Published in
ጥበብ
ዊሊያም ዎርድስዎርዝ (1770-1850)እንግሊዛዊው ገጣሚ ዎርድስዎርዝ ገና 15 ዓመት ሳይሞላው ነበር ወላጆቹን በሞት ያጣው፡፡ እንዲያም ሆኖ በእንግሊዝ የተሳካላቸውና ተፅዕኖ ፈጣሪ ከሚባሉት ገጣምያን ተርታ ከመሰለፍ ያገደው ነገር አልነበረም፡፡ ግጥሞችን መፃፍ የጀመረው ገና ተማሪ ሳለ ቢሆንም 23 ዓመት እስኪሞላው ድረስ ግን አንድም የግጥም…
Read 3513 times
Published in
ጥበብ
ዮናስ አብርሃም - የ“ትንንሽ ፀሀዮች” ደራሲና አዘጋጅ “የትንንሽ ፀሐዮች” ተከታታይ የሬድዮ ድራማ በድንገት መቋረጡን በተመለከተ ባለፈው ሳምንት የአዲስ አድማስ ዕትም“ጥበብ” አምድ ላይ ቃለ-መጠይቅ እንደተደረገልኝና የጣቢያው ተወካይም ምላሽ መስጠታቸው ይታወሳል፡፡ በቅድሚያ ሀሳባችንን ለማስተናገድ ዕድል ስለተሰጠን አዲስ አድማሶችን ላመሰግን እወዳለሁ። በማያያዝም፣ ከጣቢያው…
Read 1575 times
Published in
ጥበብ
Monday, 19 May 2014 09:17
“አድናቂዎቼ ፍፁም ጤነኛ መሆኔን እንዲያውቁልኝ እፈልጋለሁ” ድምፃዊ ዝናሽ ፀጋዬ (ያሃቢቢ)
Written by Administrator
በሶሻል ሚዲያ ላይ ስላንቺ የተፃፉ ነገሮች አሉ፡፡ ምንድነው ነገሩ?በ”ቃል ኪዳን” መጽሔት ላይ የወጣውን መረጃ አይተሽ ይሆናል፡፡ መጽሔቱ ይዞት የወጣውን መረጃ ተመርኩዞ ነው ሶሻል ሚዲያውም የስም ማጥፋት ውንጀላውን የቀጠለው፡፡ አስገራሚው ነገር መጽሔቱ ከእኔ ጋር ያደረገው ቃለ መጠይቅም ሆነ የተለዋወጥነው መረጃ የለም፡፡…
Read 3904 times
Published in
ጥበብ
መንደርተኝነት፤ የስንኩል ፖለቲከኞች አስተሳሰብ ውጤት ርዕስ - ዶክተር አሸብር እና ሌሎችም፤ / የገፅ ብዛት - 237 / የህትመት ዘመን - መጋቢት 2006 ዓ.ም / የሽፋን ዋጋ - በኢትዮጵያ 65 ብር፤ በአሜሪካ 10 ዶላር/ ህትመት - ኤች ዋይ ኢንተርናሽናል ደራሲ -…
Read 3642 times
Published in
ጥበብ