ጥበብ
(የፕሮግራም ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር፤ አቶ ጥበቡ ታደሰ) ለአምስት ዓመት በጣቢያችሁ ሲተላለፍ የቆየው “ትንንሽ ፀሐዮች” የተሰኘ ተወዳጅ የሬዲዮ ድራማ እንዴት ድንገት ሊቋረጥ ቻለ? እንዳልሽው ድራማው በፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ለአምስት አመታት ያህል ተላልፏል፡፡ የተቋረጠው በሁለት ምክንያቶች ነው፡፡ አንደኛው እንደማንኛውም ድራማ የሆነ ጊዜ ላይ…
Read 2798 times
Published in
ጥበብ
(የ“ትንንሽ ፀሐዮች” ደራሲና አዘጋጅ፤ ዮናስ አብርሃም) በፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ላለፉት አምስት አመታት ቅዳሜ ረፋድ ላይ ሲተላለፍ የቆየው “ትንንሽ ፀሐዮች” የሬድዮ ድራማ፣ ከሶስት ሳምንት በፊት ተቋርጧል፡፡ የድራማው ደራሲና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ዮናስ አብርሃም፤ የጀመርኩት ታሪክ ሳይቋጭና ሳያማክሩኝ በጣቢያው ሌላ ድራማ ተጀምሯል፣ እሱ…
Read 3590 times
Published in
ጥበብ
በደራሲ ገብረክርስቶስ ኃይለስላሴ የተዘጋጀው “የሉሲ ከዋክብትና ሌሎችም” የተሰኘ የልጆች መልካም ሥነምግባር ማስተማርያ መፅሐፍ ታትሞ ለንባብ በቃ፡ አንጋፋው ደራሲ ኃይለመለኮት መዋዕል፣ በመጽሐፉ ጀርባ ላይ በሰጠው አስተያየት፤ “በየምዕራፉ የተካተቱት ጣፋጭ ታሪኮች ለልጆችም ሆነ ለአዋቂዎች ሰፊ ትምህርት ይሰጣሉ፡፡ ግብረገባዊነትንና መልካም ዜግነትንም ያላብሳሉ” ብሏል፡፡…
Read 1535 times
Published in
ጥበብ
“ከማሰብህ በፊት ሁለት ጊዜ አስብ?” ሰዎች የልደት ቀናቸውን የሚያከብሩት በምን አይነት መንፈስ ውስጥ ሆነው እንደሆነ እኔ አላውቅም፡፡ ሞት በእያንዳንዷ ሻማ መጥፋት ውስጥ ወደነሱ እየገሰገሰ መሆኑ ትዝ ካላቸው … ያሳለፉት ዓመት ውስጥ ለመቆየት እየተመኙ ነው አዲሱን አመት የሚቀበሉት ማለት ነው፡፡ ስለዚህም…
Read 2523 times
Published in
ጥበብ
(ውበት እንደተመልካቹ አይደለም!) ውብ የሆነውን ፈልጎ ማግኘት፤ ከአስቀያሚው ለይቶ ማስቀመጥ ቀላል ነውን? በእርግጥ ቀላል አይደለም፡፡ ግን ደግሞ በፍፁም የማይቻል ጉዳይም አይደለም፡፡ መልካም እና ደጉን ለመለየት የሚያስችል ህሊና እንዳለን ሁሉ፣ ዐይነ ግቡነትና ፉንጋነትን መለየት የሚያስችል ልቡናም አለን፡፡ እንደው በቀላሉ ግራና ቀኛችንን…
Read 4771 times
Published in
ጥበብ
ጸሐፊ - አጥናፍ ሰገድ ይልማ ርዕስ - አቤቶ ኢያሱ አነሳስና አወዳደቅ የህትመት ዘመን - ሚያዝያ 2006 ዓ.ም የገጽ ብዛት - 337 የሽፋን ዋጋ - በኢትዮጵያ 85.00፤ በአሜሪካ ዶላር 25.00 አታሚ - አርቲስቲክ ማተሚያ ድርጅት ቅድመ ኩሉ በርካታ ሰዎች (የአገር ውስጥም…
Read 3354 times
Published in
ጥበብ