ጥበብ
ውድ ወላጆች ሆይ!!ለልጆቻችሁ ጊዜ ስጡ ከልጆቻችሁ ጋር ጥልቅ ግንኙነትና ቅርብ ትውውቅ መስርቱ፡፡ በየዕለቱ ከልጆቻችሁ ጋር የምታሳልፉት በቂ ጊዜ ይኑራችሁ፡፡ ወላጆች ከልጆቻቸው ጋር በአንድ ክፍል ውስጥ በመቀመጣቸው ብቻ ግን ከልጆቻቸው ጋር በቂ ጊዜ እያሳለፉ ነው ማለት አይደለም፡፡ ልጆች በየራሳቸው ጨዋታ ተወጥረው፣…
Read 694 times
Published in
ጥበብ
“የመጪው ትውልድ ሃብት አስተሳሰቡ ነው” ለህፃናት መማሪያ በተዘጋጁ ስዕላዊ መጽሐፍ ላይ “ህልም ሰራቂው” (DREAM STEALER) “የሚል ስቶር አለ። ታሪኩ የቤታቸው መንገድ የጠፋባቸው፣ ሁለት ወንድምና እህት የሆኑ ልጆች ገጠመኝ ነው። ልጆቹ የቤታቸውን አቅጣጫ ፍለጋ ጫካ ውስጥ ሲዘዋወሩ አንድ ቤት ያገኛሉ። ጠጋ…
Read 645 times
Published in
ጥበብ
Read 618 times
Published in
ጥበብ
Monday, 27 July 2020 00:00
“በቃህ!” በይው አያቴ… “ኢንጋ!” በይው አኮዬ… “ይአኸለከ!” በይው አደይዬ
Written by ገዛኸኝ ፀ. ጸጋው (ዶ/ር)
“ብሔርሽ” ማን እንደሆነ፣ በአንቀጽ በይኖብሽ ሲነሳ፣“እንዴት ዝም አልሺው አያቴ? እኩይ ርዕዮቱን ሲኮሳ፤ሥልጣን ብቻ እያለመ፣ እኔንም፣ አንቺንም ሲረሳ!የእሱ “ብሔር” ሆዱ ነው አኮዬ? ብቻ ለከርሱ አይጣ፣ጎሰኝነትን ያቀለመበት፣ መንታ ምላሱ እስኪ ገረጣ፣ተፈጥሮን ከተመክሮ ቀላቅሎ፣ ዕውነትን ከሀሰት አዳቅሎ፣ታሪክሽን ባዲስ አብቅሎ፣“ሀገር” ማለትን ችላ አስብሎ… ሥልጣን…
Read 591 times
Published in
ጥበብ
‹‹ዘንዶው ከዋሻው ብቅ ባለ ጊዜ የትንሽቱ ከተማ ሕዝቦች ከተራራው ተሰበሰቡ›› ይላል፤ አንድ የግሪክ አፈ-ታሪክ፡፡ ራሳቸውን ከውስጣቸው በመረጡ ካህናቶቻቸው በኩልም፡-“ግብራችንን ተቀበል” ብለው ምስኪኗን ቆንጆ ለዘንዶው አሳልፈው ሰጡት፤ ሳይጠየቁ፡፡ በዓመቱ ሲመጣ ደግሞ ሌላ ወጣት ገበሩለት:: …በቀጣይም እንዲሁ::… ዘመናት አለፉ፡፡ ወጣቶቹ መንምነው የንጉሡ…
Read 588 times
Published in
ጥበብ
የምሽት ከዋክብትን የማሳደድ ልማድ የተጠናወታቸው ሁለት ጥንዶች ዛሬም ከተንጣለለው የመኖሪያ ጊቢ ውስጥ እየተዘዋወሩ አስሬ ቢያንጋጥጡም ሰማዩ እንደተዳፈነ ነው፡፡ ሁሌም በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ይከራከራሉ፡፡ አልፎ አልፎ ደግሞ በሰከነ መልኩ ሀሳብ ይለዋወጣሉ:: በተለይም ሐይማኖት ቅብጥብጥ ባህሪዋ ሰከን የሚለው በዚህ ወቅት በመሆኑ ግሩም…
Read 492 times
Published in
ጥበብ