ጥበብ
እዚህች ላይ ስለምንወጋወግበት ስለ ስም እና አሰያየም ጉዳይ ከተነሳ መቼስ “ውድነሽ በጣሙን” “ቦጋለ መብራቱ" ይሁን "በፈቃዱ አንተነህ ተስፋዬ፣" … እነዚህን ስሞች ከነማንነታቸው እንደምታውቋቸው ለማስታወስ የሐዲስ አለማየሁን ፍቅር እስከ መቃብር እስከ መጥቀስ የሚያስጉዘን አይመስለኝም፡፡ከመግቢያው በተረዳችሁት በዚሁ በስም ዙሪያ የሚስማማውን ዘፈን ለመምረጥ…
Read 418 times
Published in
ጥበብ
መኖር መላ አገኘመኖር መላ አገኘ - እንደገና ደሞቢሞቱም ግድ የለ መስኩ ላይ ተጋድሞመቅረትሽን ቃዥቶ መምጣትሽን አልሞቢሞቱም ግድ የለየአብዬ መንግሥቱ ለማ ሥነ ፅሁፋዊ ሥራ አሀዱ ብሎ የጀመረው ገና የአንደኛ ደረጃ ተማሪ እያሉ “የአንድ ጌታ አስተዋይነት” በሚል ርእስ የፃፉት ግጥም ለማስተማሪያነት ተመርጦ…
Read 445 times
Published in
ጥበብ
ምስማር ላይ መቆሜላፍታ ተዘንግቶኝመሬት ጥዩፍ ሆኜከፍታዬ ታይቶኝበአንድ አፍታ ብዘቅጥወደናቅሁት መሬትምስማሩም ቀደደኝዋ!... ተመክቼበት1(አበረ አባተ)
Read 476 times
Published in
ጥበብ
ቤተኛዬ ሆኖ - ባይተዋርነቱ፤ላይመለስ ሲሄድ - ሲፈጥን ጊዜያቱ፤ሰላም አትንፈጊኝ - ዛሬም አንደገና፤የኔና ያንቺ ፍቅር - አልፏል ትናንትና፡፡ስለፍቅር ብዬ - ብተክዝ ብከፋም፤ሜዳው ገደል ሆኖ - ሰማዩ ቢደፋም፤ቀና ካልኩኝ ወዲህ - ባታስቢኝ ምነው፤ትናንትና ትናንት - ዛሬ ሌላ ቀን ነው፡፡እናም አታስቢኝ - አንገቴን…
Read 407 times
Published in
ጥበብ
“ራስን ሳይችሉ ነፃነትን ማሰብ ላም አለኝ በሰማይ ሆኖ ይቀራል” ድሮ የሰማነው ጨዋታ ነው፡፡ “እኛ ሀገር” …አለ አንድ የተበሳጨ ህንዳዊ:: “በጄ”“ድንች ብትተክል ድንች፣ ቲማቲም ብትዘራ ቲማቲም ታመርታለህ”“ሌላስ ቦታ ቢሆን ያው አይደል” ተባለ።“እናንተ ሀገር ሩዝ ዘርተህ ጤፍ ሊበቅል ይችላል” “እንዴት ሆኖ" ተጠየቀ…
Read 380 times
Published in
ጥበብ
ግጥም የእልፍኝና የአደባባይ ቋንቋችን ነው ብለን በምንኮፈስበት ሀገር፤ በተለያዩ ዘመናት የተወለዱ ገጣሚያን በርካታ ስንኞች ቢደረድሩም፣ ዘመን የዘለቁት ግን ጥቂቶች ናቸው፡፡ በግዕዝ ስነፅሁፍ ውስጥ ያደጉ ቃላት ይዞ በዜማ እየሰለጠነ የመጣው ግጥማችን፤ በ14ኛው ክ/ዘመን ተወልዶ ከሺ ዓመታት በላይ ዘልቋል ስንል በወጉ አድገው…
Read 700 times
Published in
ጥበብ