ጥበብ
ሰውየው ነጋዴ ነው። በልጅነቱ ስለ ቆሪጥ የሚተረከውን ሲሰማ ያደገ… የደብረ ዘይት ልጅ። ጨዋታችን ዛሬን ወደ ትናንትና፣ ትናንትን ወደ ዛሬ የገለበጠ ነው። ኮሮና የነገሰው ከዛሬ ሁለት ዓመት በፊት እንደነበረ እናስብ። በወቅቱ በሽታውን ለመከላከል የፊት መሸፈኛ ማስክ ማድረግና ንፅህናን መጠበቅ የዜጎች ሁሉ…
Read 782 times
Published in
ጥበብ
“ዓላማችን በሃሳብ ብልጫ የሚያምን ትውልድን ማፍራት ነው” ታዳጊዎች ራሳቸው፣ ሃሳባቸውንና ህልማቸውን በጽሑፍ ለመግለጽ የሚችሉበትን መንገድ ለማሳደግ የሚያስችል እንዲሁም በሃሳብና በምክንያት የሚያምን ትውልድ ለመቅረጽ ያለመ የሥነጽሑፍ ውድድር በየኔታ አካዳሚ አዘጋጅነት ተካሂዶ ነበር፡፡ “የኔታ ራይተርስ ኦፍ ዘ ፊዩቸር” የሚል ስያሜ የተሰጠውን የሥነጽሑፍ…
Read 628 times
Published in
ጥበብ
ስኬታማ ሰዎች-- • ሁሌም ማለዳ ይነሳሉ • ውድቀትን አይፈሩም • በሌሎች ሃሳብ አይመሩም • ሳያነቡ አይውሉም • ገንዘባቸውን ያወጣሉ • መስዋዕትነት ይከፍላሉ • የፈጠራ ጽሑፍ ይጽፋሉ • ሳያቋርጡ ራሳቸውን ያሻሽላሉ • ማህበራዊ ትስስር ያዳብራሉ • የአካል እንቅስቃሴ ያደርጋሉ • በየዕለቱ…
Read 891 times
Published in
ጥበብ
“ማዕደ ልሳናት የቋንቋዎች ገበታ፡- የግእዝ - አማርኛ - እንግሊዝኛ መዝገበ ቃላት” በሚል ርእስ የታተመ መጽሐፍ እጄ ላይ ገብቶ አነበብሁት፡፡ የመጽሐፉ አዘጋጅ መምህር እርጥባን ደመወዝ ሞላ ይባላሉ፡፡ ብዙ የተለፋበትና የተደከመበት መጽሐፍ መሆኑን ከይዘቱ መረዳት ይቻላል፡፡ መጽሐፉ ሦስቱም (ግእዝ፤ አማርኛ፤ እንግሊዝኛ) ቋንቋዎች…
Read 881 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 13 June 2020 13:50
ትርጉም የሥነፅሁፍ ስራዎች፤ ለምንና እንዴት?
Written by በመኮንን ተሾመ ቶሌራ (በውጭ ቋንቋዎችና ሥነ ፅሁፍ ሜ.ኤ.)
ሥነ-ፅሁፋዊና ሥነ-ፅሁፋዊ ያልሆኑ ስራዎችን ከአንድ ቋንቋ ወደ ሌላኛው መተርጎምና ለአንባቢዎች ማቅረብ በአለም ዙሪያ ባሉ ሀገራት ሁሉ የተለመደ ተግባር ነው። የትርጉም ስራ ለተለያዩ አላማዎችና ውጤቶች ይሰራል። የትርጉም ስራዎች፤ በሌላ ቋንቋዎች የተፃፉ ፅሁፎችን ለአንባቢያን ወይም ለተገልጋዮች በራሳቸው ወይም በሚገባቸው ቋንቋ ለማቅረብ ከፍተኛ…
Read 969 times
Published in
ጥበብ
በ2012 ዓ.ም ከወጡ የግጥም መድበሎች ውስጥ “የምድር ዘላለም” የተሰኘው የዲበኩሉ ጌታ መጽሐፍ አንዱ ነው። መፅሐፉ 106 ያህል ግጥሞችን በ202 ገጾች አካትቷል:: በመድበሉ ውስጥ ከቁጥር እንደተኳረፉ የጥንት ዘመን ሰዎች እድሜያቸውን ያላሰሉ ግጥሞች እንዳሉ ሁሉ የልደት ቀናቸው የታወቀ፣ የተቆጠረ፣ የተሰፈረ ድርሰቶችም አሉ።…
Read 771 times
Published in
ጥበብ