ጥበብ
እኛ ኢትዮጵያን እንደ ሌላ ሐብታችን ሁሉ ጥቂትም ቢሆን ያልተጠቀምንበት የሥነ ቃል ቅርሳችን ነው፡፡ ከ80 በላይ ብሔረሰብ እንዳለው አገር፤ የረዥም ዘመን ታሪክ ባለቤት ከመሆን አንፃር በርካታ ባህልና ትውፊት እንዳለው አገር፣ ተዝቆ የማያልቀው የሥነ ቃል ሀብታችንን አልነካነውም፡፡ እንዲሁ ነገር ማጣፈጫ ከማድረግ ውጪ…
Read 137 times
Published in
ጥበብ
ወዳጄ ስንዱ አበበ ነች ያስታወሰችኝ። መቼም እሷ ሀገር ቤት ብትሆን ‘ቤቷ’ ብቅ ማለቱ አይቀርም። ‘አልፎ አልፎ ቤቴ ብቅ ይላልም!’ ያለችው ያለምክንያት አልነበረምና። እንደው ይህቺ ስንዱ የምትባል ጀግኒት በርከት ያሉ ደራሲዎች በሯን የሚቆረቁሩት እንዴት አድርጋ ብትረዳቸው ነው!? እምባቸውን እንዴትስ ብታብስላቸው ነው!?…
Read 124 times
Published in
ጥበብ
ሙዚቃ ማኅበረሰብን የሚያነቃና የሚያበቃ፤ ሲያልፍም ሕጸጽን ፊትለፊት የሚተችና አንድን ማኅበረሰብ የሚገራ ሲሆን፣ ጥበባዊነቱ ይጎላል፤ ደግሞ ሙዚቃ ሕዝብ ውስጥ ዘልቆ ፋይዳ ካልፈየደ፡- ካላስተማረ፣ ካላዝናና፣ ካላጀገነ፣ ካላበረታታ...ወዘተ. ከጥበባዊነት ይጓደላል፤ ግልጋሎት መስጠት እንዳለበት የማይካድ ሀቅ ነው። ሙዚቃ ከማኅበረሰብ ጋር የተቆራኘ ነው፤ የአንድ ማኅበረሰብ…
Read 106 times
Published in
ጥበብ
የመፅሐፉ ርዕስ - ግርባብ [ያ ደግ ሰው] ደራሲ -ፍቃዱ አየልኝስነ ፅሁፉዊ ዘውጉ -prose poetry fableየገፅ ብዛት - 237 የሕትመት ዘመን - 2016 ዓ.ም[በሀሳብና በልብ ሀገር ላይ እየተመላለሰ የሕይወትን፣ የጊዜን የነፍስንና የፍጥረትን ተነፃፃሪ መልክ ለመፍታት እንዲኹም ውላቸውን ለመጨበጥ... ጥያቄዎችን አንስቶ እንዲኹ…
Read 229 times
Published in
ጥበብ
(ክፍል አንድ)ሕይወት እና ሥራዎችዠን-ፖል ሳትረ ከሃያኛው ክፍለ ዘመን ታላላቅ ፈላስፎች መካከል አንዱ ነወዉ፡፡ ይህ ፈላስፋ የዘመናዊዉ ኤግዚስቴንሻሊዝም ዋናው ደቀመዝሙር ሲሆን፤ ይህ ፍልስፍናዊ ንቅናቄ ወደ ፈረንሳይ የገባውና ገናና የሆነዉም በእሱ አማካኝነት ነበር፡፡ በኖረበት ክፍለ ዘመን የእሱን ያህል እጅግ ታዋቂ ፈላስፋ ዓለም…
Read 198 times
Published in
ጥበብ
በ1946 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ሰማይ ሥር አንድ ሥጦታ ተከሰተ….…ሙሉቀን መለሠን ምድር እጇን ዘርግታ ተቀበለች፤ ጎጃም፣ ደብረማርቆስ ከተማ አጠገብ በምትገኝ አነስተኛ መንደር ተወልዶ፣ የምውት ልጅ ነውና አዲስ አበባ ኮልፌ አጎቱ ዘንድ ተከተተ፤ ኑሮ አልሆነውም……ተመልሶ ወደ ጎጃም ተመመ፤ የካ ሚካኤል ትኖር የነበረች አክስቱ…
Read 155 times
Published in
ጥበብ