ጥበብ
ግሩም ኤርሚያስ በ “ሰይፉ ፋንታሁን ሾው” ላይ ቀርቦ የነበረበትን “አወዛጋቢ” ፕሮግራም እኔ አልተከታተልኩትም። ባልከታተለውም ጉዳዩ ተብራርቶልኛል። አርቲስቱን ወይንም የፕሮግራሙን አዘጋጅ ከተቹት መሀል የቴዎድሮስ ተ/አረጋይን መጣጥፍ አንብቤአለሁ። የሱንም ያነበብኩት፣ ጉዳዩን ከተለመደው የማውገዝ ነሲባዊነት ከፍ ባለ እይታ መንዝሮ ቅድመ መጠይቆችን ያቀርባል ብዬ…
Read 4022 times
Published in
ጥበብ
የመጽሐፉ ርዕስ - ሁሉም ነገር ወደ ሰሜን ጦር ግንባር የገፅ ብዛት - 705 የታተመበት ዘመን - እ.ኤ.አ 2012 አታሚ - ናፍቆት ኢትዮጵያ መጋዚን ጸሐፊ - ብ/ጄኔራል ውበቱ ፀጋዬ የሽፋን ዋጋ - 30 ዶላርመቅድመ ኩሉ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ባለፈው መንግሥት የኢትዮጵያን…
Read 2042 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 19 April 2014 12:39
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ የሟሟቁት የመፅሃፍ ምረቃ
Written by ብርሃኑ ሰሙ ethmolla2013@gimal.com
ባለፈው ሳምንት የአንጋፋው የማስታወቂያ ባለሙያ የአቶ ውብሸት ወርቃለማሁ የሕይወት ታሪክ መጽሐፍ፤ ሚያዝያ 2 ቀን 2006 ዓ.ም በሒልተን ሆቴል ሲመረቅ ከተገኙት እንግዶች አንዱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሀኖም ለምሽቱ ልዩ ውበት ሰጥተውት ነበር። ሚኒስትሩ ንግግር አዋቂ ብቻ ሳይሆኑ እየቀለዱ ቁም…
Read 5897 times
Published in
ጥበብ
የዮሐንስ ሞላ አንድ ዘለላ (ፍሬ የተንጠለጠለበት) ግጥሙን ለማንበብ እንደመንደርደሪያ ከርዕሱ ልጀምር፡፡ ለግጥሞቹ ስብስብ የቋጠረው ርዕስ “የብርሃን ልክፍት” ይመስጣል፡፡ ርኩስ መንፈስ አደረበት ለማለት ፈሊጡም “ጋኔን ለከፈው” ይላል። ለወገግታ፣ ለብርሃን መታመም - ርዕሱ ብቻውን የአንድ እምቅ ግጥም ፍካሬ ነው፡፡ ፍቅረኛው ስለ አሞካሸችው…
Read 3685 times
Published in
ጥበብ
Monday, 14 April 2014 10:20
“በሰይፉ ፋንታሁን ሾው” የቀረበው ግሩም ኤርሚያስ የተወነበት ቀረፃ ወደ ክስ ሊያመራ ይችላል
Written by በአሲዮ ዳን
ከአደገኛ አደንዛዥ ዕፆች ጋር ተያይዘው የሚደረጉ ወንጀሎችን በተመለከተ፣ በአሁን ሰዓት ከፍተኛ ቀውስ በማስከተላቸው ከአገርም አልፎ በአህጉርና በዓለም አቀፍ ደረጃ በሕግ አወጣጥም ሆነ በክትትል ረገድ ትኩረት ሲስቡ ቢታይም እነዚህ ወንጀሎች አሳሳቢ በሆኑበት ደረጃ በወንጀለኛ መቅጫ ሕጉ በብቃት አልታቀፉም …” ይላል፡፡ ከአንድ…
Read 5072 times
Published in
ጥበብ
ስስት፣ ቅንዓትና ምቀኝነት በየትኛውም የዓለም ክፍል የተጠላና የሚያስጸይፍ ተግባር ነው። ሆዳምነትም እንደዚሁ የስስት ታላቅ ወንድም በመሆኑ የትም ቢሆን ተቀባይነት የለውም። ከዚህም የተነሣ አባቶቻችን (እናቶቻችን) ተረት ሲተርቱ “አልጠግብይ ሲተፋ ያድራል”፣ “ከስስታም አንድ ያንቀው አንድ ይወድቀው”፣ “ሆዳም ከአልሞተ አያርፍም”፣ “ሆዳም ሰው ፍቅር…
Read 4583 times
Published in
ጥበብ