ጥበብ
አዲሱ አመት ከእሳት ጋር ሳይሆን ከሳቅ ጋር ----ድንገተኛ ጩኸት… ያልተጠበቀ ዋይታ… ድብልቅልቅ ያለ እሪታ…በ1997 ዓ.ም ወርሃ ጥር፡፡ ከወሩ ሌሊቶች በአንደኛዋ፡፡መነሻው ያልታወቀ ጉድ፣ በእኩለ ሌሊት ከተፍ ብሎ የሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢን አናወጠው። በእንቅልፍ እረፍትን ሊጎናጸፍ ወደየአልጋው የገባው፣ በየዶርሙና በየላይብረሪው መሽጎ ደብተሩ…
Read 2587 times
Published in
ጥበብ
አዲስ አድማስ ጋዜጣ ለዚህ ስላበቃኝ ልዩ ትዝታ አለኝ*እነፕሮፌሰር መስፍንና ፕሮፌሰር አስራት ደንበኞቼ ነበሩ*የጋዜጣ አዟሪነት ሥራዬ አንባቢ እንድሆን አድርጎኛል ከሊስትሮነት አንስቶ ሲዲ እስከማዞር ሥራ ላይ የተሰማራው ወጣት ተስፋዬ ፈጠነ፤ ለበርካታ ዓመታት ጋዜጣ ሲያዟር እነ ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያምና ፕሮፌሰር አስራት ወልደየስ ደንበኞቹ…
Read 2044 times
Published in
ጥበብ
“በርናባስ” በ2005 ዓ.ም ማጠናቀቂያ ላይ ለአንባቢያን የቀረበ ረጅም ልቦለድ ታሪክ ነው፡፡ በደራሲ ትዕግሥቱ ተክለማርያም የተዘጋጀው መጽሐፉ፤ በ353 ገፆች የተቀነበበ ሲሆን በኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር እና በብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት የህትመት ተዟዟሪ ፈንድ የታተመ ነው፡፡ ጽናት፤ የመጽሐፉ ማዕከላዊ መልዕክትና ጭብጥ ነው፡፡ ከዋና…
Read 3783 times
Published in
ጥበብ
የውድነህ ክፍሌ ፋንታዚበፀሐፌ ተውኔትነቱ የምናውቀው ውድነህ ክፍሌ ሰሞኑን “ላማ ሰበቅታኒ” በሚል ርእስ 174 ገፅ ያለው መፅሐፍ እነሆ ብሎናል እንድናነብ፡፡ የመፅሐፉ ደራሲ በመግቢያው ላይ “ይህ መፅሐፍ በአብዛኛው ገደብ የለሹን የስነ-ፅሁፍ ዘውግ በእንግሊዝኛው fantasy የተሰኘውን የአፃፃፍ ቅርፅ ተከትሏል” ይላል፡፡ የስብሐት ገ/እግዚአብሔርን “ስምንተኛው…
Read 3230 times
Published in
ጥበብ
ብትል “አፍሮጋዳ” ትዝ አለኝ!ያለፈው ሳምንቱ የ “እኛና ስብሐት” ፀሐፊ፤ “ጫጫታችሁ ረብሾኛል” ለማለት ብዕሩን ሲያነሳ “መንጠልጠል” የምትለዋን ኃይለ ቃል የተዋሰው ከዚያ ቀደም ባለው ቅዳሜ “ስብሐት ላይ የመንጠልጠል ጣጣ” በሚል ርዕስ ከቀረበ ጽሑፍ መሆኑን ልብ ይሏል፡፡ የሁለቱ ፀሐፊዎች የጽሑፍ ይዘት ኩታ ገጥመነትም…
Read 1745 times
Published in
ጥበብ
ካለፈው የቀጠለይህን ካለፈው ፅሑፍ የቀጠለ ምልከታ እንድንጽፍ መነሻ የሆነን መፅሐፉ (“መልክአ ስብሃት”) ውስጥ ያለ አንድ የካርቱን ስዕል ነው፤ ካርቱኑ ስብሃት ላይ የተንጠለጠሉ ሰዎች ያሳያል፡፡ ሰዓሊው ካርቱኑን የሳለው መቼ እንደሆነ ባናውቅም 2004 ብሎ ፈርሞበታል፡፡ ማለታችን ካርቱኑን የሳለው “መልክአ ስብሀት…” ውስጥ ያሉትን…
Read 2824 times
Published in
ጥበብ