ባህል
ዝም የምንልበት ዘመን ይሁን .. ዘውድአለም ታደሠ አንዱ አጠገቤ ተቀምጦ ብቻውን እያወራ ነው። ምኑም እብድ አይመስልም’ኮ። «አንተ ውጣ ከዚህ። አይነስብህን ነው ማጠፋው!» ምናምን እያለ ይበሳጫል። ይሄን እንደ ታምሩ ብርሃኑ ቃጥላ ማሪያም ነው መውሰድ እያልኩኝ ሳስብ፣ ከፊት ለፊቱ የተቀመጠ ስልክ አየሁ።…
Read 1032 times
Published in
ባህል
እንኳን ለብርሀነ ልደቱ አደረሳችሁ! እንዴት ሰነበታችሁሳ!“አጅሬው፣ ወደ ውጭ ወጥተህ ነበር እንዴ!”“ኸረ እኔ የትም አልሄድኩም፡፡” “ምነው ታዲያ ሰሞኑን አላየሁህ፡፡” “ሰሞኑን ስቱዲዮ ውስጥ ሥራ በዝቶብኝ ነበር፡፡” “ስቱድዮ! የቴሌቪዥን ጋዜጠኛ ሆንክ እንዴ!”“እንደሱ አይደለም፡፡ በሚቀጥለው ወር የሚለቀቅ ሲንግል ስላለኝ ስቱድዮ እየተቀረጽኩ ነበር፡፡”ይሄኔ ጭጭ ነው...በድንጋጤ!…
Read 1111 times
Published in
ባህል
የጌታቸው ረዳ የ”R2P” ትርጓሜ ግትርነት ጌታቸው ረዳ “The African Report” ላይ በዲሴምበር 21 2021 “Ethiopia: UN Commission is a Victory for the Cause of Justice and Accountability” ከሚለው ርዕስ ሥር ያሰፈረውን ፅሁፍ አንብቤው ነበር። ፅሁፉ በአብዛኛው የሳንቲምን አንዱን ገፅታ ብቻ…
Read 1091 times
Published in
ባህል
በ13 ዓመታት የንግስና ዘመናቸው በዘመነ መሳፍንት ቅርጫ ሆና የተበጣጠሰችውን አገራቸውን አንድ ለማድረግና ጠንካራ ማዕከላዊ መንግስትን ለመመስረት ከላይ እታች ሲኳትኑ ኖረዋል። በኢትዮጵያ ዘመናዊ የመንግስት ስርዓት እንዲስፋፋ፣ አርሶአደሩም ከምርቱ ተጠቃሚ እንዲሆን ወታደሩም፣ ቀዳሹም በደሞዝና በስርዓት እንዲመራ ፈር የቀየሱ ናቸው- ዳግማዊ አፄ ቴዎድሮስ…
Read 940 times
Published in
ባህል
እንኳን ለብርሀነ ልደቱ ዋዜማ ቀናት አደረሳችሁ!አንዴት ሰነበታችሁሳ!ምስኪን ሀበሻ፡- አንድዬ...አንድዬ፡- ምስኪኑ ሀበሻ እንዴት ነህ?ምስኪን ሀበሻ፡- ደህና ነኝ አንድዬ፣ ደህና ነኝ፡፡ አንተ እያለህልኝ ምን እሆናለሁ ብለህ ነው፡፡ አንድዬ፡- ጎሽ፣ ዛሬስ ጠባይህን አሻሽለህ ነው የመጣኸው፡፡ እኔ ሳላውቀው እዛ እናንተ ያላችሁበት የተገኘ ነገር አለ…
Read 1130 times
Published in
ባህል
ቁራ አሞራ አንሁን! (ለአማራ ህዝባዊ ኃይል1 ልዩ ኃይል፣ ፖሊስ፣ ፋኖና ሚሊሻ) ዘላለም ጥላሁን ደማችሁን አፍሳችሁ፣ አጥንታችሁን ከስክሳችሁ፣ ውድ ነፍሳችሁን ሰጣችሁ ለከፈላችሁት ዋጋ በግሌ ታላቅ ክብር አለኝ። ዝቅ ብዬም አመሰግናለሁ።ነገር ግን ጦርነቱ ገና ተጀመረ እንጂ አላለቀም። መጪው ከባድና ውስብስብ ነው። ህውሃትም…
Read 1243 times
Published in
ባህል