ባህል

Saturday, 02 July 2022 18:06

ከፌስቡክ ገጾች በጨረፍታ

Written by
Rate this item
(0 votes)
“ነገም ሌላ ቀን ነው” በድጋሚ ታተመ ‘’GONE WITH THE WIND’’ በማርጋሬት ሚሼል ተደርሶ በባለቅኔ ነቢይ መኮንን፣ የአሥር ዓመታት የእሥር ቤት ቆይታ ውስጥ በሲጋራ ፖኬት አልሙኒዬሞች ወደ አማርኛ ተተርጉሞ፣ በ1982 ዓ.ም ‘’ነገም ሌላ ቀን ነው’’ በሚል ርዕስ ለኅትመት የበቃ ውድ መጸሐፍ…
Rate this item
(1 Vote)
“--እስቲ ወንበር ይበዛብኛል፣ ሙገሳ ይበዛብኛል፣ ጭብጨባ ይበዛብኛል፣ ገንዘብ ይበዛብኛል፣ ቤቱም መኪናውም ይበዛብኛል..አይነት ነገሮችን ማለት ልመዱ በልልኝ፡፡--” እንዴት ሰነበታችሁሳ! ሰኔ የሚሉት ወር እንዴት ይዟችኋል! አሁንማ አንዱ ወር የሌላኛውን ወር ድንበር የገፋ ይመስል እየተቀላቀሉብን ተቸግረናል። ስሙኝማ... እንግዲህ ጨዋታም አይደል... ያለማጋነን ብዙዎቻችን የወጪው…
Saturday, 25 June 2022 20:39

ከፌስቡክ ገጾች በጨረፍታ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ቴዲ አፍሮ እና “ሐ” ማዕረግ ጌታቸው ቴዎድሮስ ካሳሁንን (ቴዲ አፍሮን) ለመጀመሪያ ጊዜ ላገኘው ነው፡፡ የግቢው በር ተከፈተ፡፡ ጥቁር ቲ-ሸርት በቁምጣ ሱሪ ለብሶ አንዲት ክፍል በር ላይ ታየኝ። ሰላምታ ተለዋወጥን፡፡ “ሐ” ትባላለች አለኝ። የምተዋወቀው ነገር ባጣ ዞር አልኩ። የክፍሏ ስም እንደሆነ…
Rate this item
(1 Vote)
#--ዘንድሮ መቼም የመካሪውም፣ የምክሩም አይነት ለወጥወጥ ብሏል፡፡ እናላችሁ... ከጥቂት ወራት በፊት ነው አሉ፡፡ የምታከብራቸው ሁለት የሥጋ ዘመዶቿ የሆነ የሳምንቱ መጨረሻ ቀን ለጥብቅ ጉዳይ እንደሚፈልጓትና አንደኛቸው ቤት እንደሚጠብቋት ነግረዋት የተባለው ቦታ ትሄዳለች፡፡ አጠራራቸው የተለመደ ስላልነበር...ማለት ለብቻዋ ተፈልጋ ስለማታውቅ መጨናነቋ አልቀረም፡፡ ካገኘቻቸው…
Rate this item
(3 votes)
 "--አንድ የሆነ እቃ ሊገዛ ሄዶ ከጥቂት ቀናት በፊት ስምንት መቶ ብር የነበረው ዋጋ በአንድ ጊዜ ሁለት ሺህ ስምንት መቶ ብር የሆነበት ወዳጃችን ቢቸግረው “ዝም ነው እንጂ ሌላ ምን ማድረግ ይቻላል!” ነው ያለው፡፡ እናላችሁ... ገና ከአሁኑ በየቦታው በዚህም በዛም እቃ ላይ…
Saturday, 18 June 2022 20:39

ከፌስቡክ ገጾች በጨረፍታ

Written by
Rate this item
(0 votes)
 በልጅነቷ በጋዜጠኝነት ፍቅር የወደቀችው ብዙ በኢትዮጵያ የጋዜጠኝነት ታሪክ ውስጥ ጉልህ አሻራ ካኖሩት መካከል አንዷ ናት፡፡ በተለይ ከ1962-1983 ለ21 አመታት በሚድያው ዘርፍ ናኝታበታለች፡፡ መነን መጽሄት ላይ ሰርታለች። አዲስ ዘመንም ቤቷ ነበር፡፡ ብዙ ወንድም አገኘሁ አለሙ ለአመታት መኖርያዋን በካናዳ ያደረገች ሲሆን ከ…