ባህል

Rate this item
(2 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!የተከበራችሁ ተመልካቾቻችን ቃለ መጠይቁ ቀጥሏል፡፡ እናማ… ቃለ መጠይቅ ማድረግን በተመለከተ ‘የሚናገረው ሃሳብ የሌለውን ሰው ቃለ መጠይቅ ስለማድረግ’ የሚል መጽሐፍ ይጣፍልንማ! የምር ግን…መአት ቃለ መጠይቅ ወንፊት ላይ ተደርጎ ቢጣራ፣ ስር ያለው ትሪ ምንም የተጣራ ነገር ስላማያርፍበት፣ በውሀና በሳሙና ሙልጭ ተደርጎ…
Rate this item
(2 votes)
 እንዴት ሰነበታችሁሳ! ዛሬ ወደ ቃለ መጠይቅ አድራጊነት ሽግግር ተደርጓል፡፡ (‘ጊዜያዊ’ የምትለው አንዲት ቃል እንደየ ተርጓሚዋ አንድ መቶ አንድ ቦታ ተበልታ የ‘ሀርድቶክ’ ሙከራዬን…“ድሮስ የማይችልበትን ማን ሞክር አለው!” አስብላ ፉርሽ እንዳታደርግብኝ ‘ተዘላለች፡፡’) እናላችሁ…“ቃለ መጠይቅ አድራጊ እንደዛ በበዛበት ጊዜ አንተ የማንን ጎፈሬ ስታበጥር…
Rate this item
(3 votes)
“እግረ መንገድ እኛም ሀገር ሁሉም በሳጥን፣ በሳጥኑ እየተደለደለ ይለይልንማ! ልክ ነዋ…ዘላለማችንን ግራ እየገባን ልንኖር ነው እንዴ! ምንድነው አስር ጊዜ ‘ቆዳ መለዋወጥ!’ እናማ ሀሳብ አለን… “እነ እከሌ አንዴ እንደ ቅዱስ፣ ሌላ ጊዜ እንደ ተቃራኒው የሚያደርጋቸው ጭር ሲል ስለማይወዱና ተርመስመስም ማድረግ ስለሚፈልጉ…
Rate this item
(4 votes)
"--የእኛ ህዝብ እኮ ይህን ሁሉ ዘመን የኖረው በባህላዊ ህክምና ነው! አሁንም ቢሆን እኮ…አለ አይደል…ምናልባትም ከአራት አምስተኛ በላይ ህዝባችን የሚጠቀመው ባህላዊ መድሀኒት ነው፡፡ ታዲያላችሁ… ለእኛ ሲሆን ነገርዬው ግልብጥብጥ የሚለው ለምንድነው! የእኛ የብዙ መቶ ዓመታት ባህላዊ እውቀቶች ለምንድነው ‘ህቅ፣ ህቅ’ የሚለን! የምር…
Rate this item
(3 votes)
“--መጀመሪያ ላይ ወንደላጤ ሆዬ፤ የስቴፈን ኪንግን ፊልም ያየ ይመስል ‘ቴረር፣ በቴረር’ ይሆንላችኋል! ከበፊተኛው ቤት ያስወጡት ቀና፣ ቀና ማለት አብዝቶ ነዋ! እሱስ ቢሆን የፈለገ አማራጭ ቢጠፋ ከእሜቴ ጋር የምን “ሲያቃዠኝ አደረ…” ምናምን መባባል ነው!--” እንዴት ሰነበታችሁሳ!በአንድ የውጭ የቴሌቪዥን ጣቢያ ላይ የቀረበ…
Rate this item
(2 votes)
 እንዴት ሰነበታችሁሳ! እኔ የምለው… ሰዋችን ምን ነካው፤በቃ ከተወሰነ ሰዓት በኋላ መጠጥ የለም ተባለ፡፡ በር አዘግቶ ‘ግልበጣ’፣ በር አዘግቶ ሺሻ ማጨስ፣ በር አዘግቶ ጫት መቃም! ምን አለ ለትንሽ ጊዜ ብቻ ብንታገስ! በፊት እኮ አቶ ባል ከሌሊቱ ስድስት ሰዓት ይገባል…በሁለት እግሮቹ እየተራመደ…