ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!የተከበራችሁ ተመልካቾቻችን ቃለ መጠይቁ ቀጥሏል፡፡ እናማ… ቃለ መጠይቅ ማድረግን በተመለከተ ‘የሚናገረው ሃሳብ የሌለውን ሰው ቃለ መጠይቅ ስለማድረግ’ የሚል መጽሐፍ ይጣፍልንማ! የምር ግን…መአት ቃለ መጠይቅ ወንፊት ላይ ተደርጎ ቢጣራ፣ ስር ያለው ትሪ ምንም የተጣራ ነገር ስላማያርፍበት፣ በውሀና በሳሙና ሙልጭ ተደርጎ…
Read 2022 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ዛሬ ወደ ቃለ መጠይቅ አድራጊነት ሽግግር ተደርጓል፡፡ (‘ጊዜያዊ’ የምትለው አንዲት ቃል እንደየ ተርጓሚዋ አንድ መቶ አንድ ቦታ ተበልታ የ‘ሀርድቶክ’ ሙከራዬን…“ድሮስ የማይችልበትን ማን ሞክር አለው!” አስብላ ፉርሽ እንዳታደርግብኝ ‘ተዘላለች፡፡’) እናላችሁ…“ቃለ መጠይቅ አድራጊ እንደዛ በበዛበት ጊዜ አንተ የማንን ጎፈሬ ስታበጥር…
Read 2427 times
Published in
ባህል
“እግረ መንገድ እኛም ሀገር ሁሉም በሳጥን፣ በሳጥኑ እየተደለደለ ይለይልንማ! ልክ ነዋ…ዘላለማችንን ግራ እየገባን ልንኖር ነው እንዴ! ምንድነው አስር ጊዜ ‘ቆዳ መለዋወጥ!’ እናማ ሀሳብ አለን… “እነ እከሌ አንዴ እንደ ቅዱስ፣ ሌላ ጊዜ እንደ ተቃራኒው የሚያደርጋቸው ጭር ሲል ስለማይወዱና ተርመስመስም ማድረግ ስለሚፈልጉ…
Read 2395 times
Published in
ባህል
"--የእኛ ህዝብ እኮ ይህን ሁሉ ዘመን የኖረው በባህላዊ ህክምና ነው! አሁንም ቢሆን እኮ…አለ አይደል…ምናልባትም ከአራት አምስተኛ በላይ ህዝባችን የሚጠቀመው ባህላዊ መድሀኒት ነው፡፡ ታዲያላችሁ… ለእኛ ሲሆን ነገርዬው ግልብጥብጥ የሚለው ለምንድነው! የእኛ የብዙ መቶ ዓመታት ባህላዊ እውቀቶች ለምንድነው ‘ህቅ፣ ህቅ’ የሚለን! የምር…
Read 2413 times
Published in
ባህል
“--መጀመሪያ ላይ ወንደላጤ ሆዬ፤ የስቴፈን ኪንግን ፊልም ያየ ይመስል ‘ቴረር፣ በቴረር’ ይሆንላችኋል! ከበፊተኛው ቤት ያስወጡት ቀና፣ ቀና ማለት አብዝቶ ነዋ! እሱስ ቢሆን የፈለገ አማራጭ ቢጠፋ ከእሜቴ ጋር የምን “ሲያቃዠኝ አደረ…” ምናምን መባባል ነው!--” እንዴት ሰነበታችሁሳ!በአንድ የውጭ የቴሌቪዥን ጣቢያ ላይ የቀረበ…
Read 2263 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! እኔ የምለው… ሰዋችን ምን ነካው፤በቃ ከተወሰነ ሰዓት በኋላ መጠጥ የለም ተባለ፡፡ በር አዘግቶ ‘ግልበጣ’፣ በር አዘግቶ ሺሻ ማጨስ፣ በር አዘግቶ ጫት መቃም! ምን አለ ለትንሽ ጊዜ ብቻ ብንታገስ! በፊት እኮ አቶ ባል ከሌሊቱ ስድስት ሰዓት ይገባል…በሁለት እግሮቹ እየተራመደ…
Read 2291 times
Published in
ባህል