ባህል
"ስሙኝማ…‘የታሪክ ሊቅነት’ ‘የፖለቲካና የኢኮኖሚ ተንታኝነት’ ምናምን የመሳሰሉ ኒሻኖች እኮ ሁላችንም በዜግነታችን የተሰጠን መብት ነገር ሆኗል፡፡ የምር ግን… አንዳንዴ በምንሰማቸው በምናነባቸው ‘የታዋቂ ሰዎች’ አስተያየቶች መገረም ብቻ ሳይሆን… እየተሳቀቅን ነው፡፡ ወጣቶቻችን “ኸረ ሼም ይያዝህ” የሚሉት እኮ የእውነት ግራ ቢገባቸው ነው፡፡--"እንዴት ሰነበታችሁሳ!ከድሮ የሀይ…
Read 3344 times
Published in
ባህል
“--ሚዲያው ባለፉት ወራት ለያዥ፣ ለገናዥ በሚያስቸግር ሁኔታ የድፍረትን ‘በርሊን ዎል’ ሰብሮ የወጣ ቢመስልም…አለ አ ይደል…ውስጡ ‘ ፍርሀት’ የፈጠረው ድ ፍረት ያለ ነ ው የ ሚመስለው፡፡--” እንዴት ሰነበታችሁሳ!እናማ “እዚህ አካባቢ መጸዳዳት ክልክል ነው፣” አይነት ‘የጨዋ ደንብ’… ማስጠንቀቂያዎች አሉ፡፡እኔ የምለው…ከዚህ በፊት ያወራናት…
Read 2817 times
Published in
ባህል
“የዓለም ፖለቲካ ማለት የተረበሸ ቤተሰብ ማለት ነው” እንዴት ሰነበታችሁሳ!ዛሬ ቴሌቪዥን ላይ መቅረቤ ነው፡፡ አሀ...አገር ሁሉ ሱፍና ከረባቱን ግጥም እያደረገ “እዚሀ ነኝ፣” ሲል እኛ ምን ቤት ነን!ጠያቂ፡— ተመልካቾቻችን የዛሬው እንግዳችን ለረጅም ጊዜ በኢትዮጵያ ጉዳይ ብዙ ሥራ የሠሩ ናቸው፡፡ (ቆይ…ቆየኝማ ወንድም ጋሼ…‘ብዙ…
Read 3009 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…ዘንድሮ መቼም እነኚህ ዱባይ፣ ቻይና ምናምን የሚባሉ ቦታዎች የማይሄድ ሰው ያለ አይመስልም፡፡ በቀደም አንድ ወዳጃችን “እንዴት እስከዛሬ ቻይና አልሄድክም?” የሚል ወዳጅ ቢጤ ሲጨቀጭቀው ነበር፡፡“በነገራችን ላይ እስካሁን የት፣ የት ሄደሀል?”“ማለት…”“ማለትማ ለጉብኝት…”“እዚህ በታች በኩል እስከ ሦስት ቁጥር ማዞሪያ፣ ወደ ላይ ደግሞ…
Read 3316 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ… ግማሹ ዓመት አለቀ! የቀን መቁጠሪያችሁን ወሩን ጠብቆ መገለባበጥ ረስታችሁ አሁንም ገና ሦስተኛ ወር ላይ ነው! ጊዜው ይሮጣል፣ እድሜ ይሮጣል፣ የዳቦ ዋጋ ይሮጣል… እነኚህ ሁሉ ነገሮች ብቻ ሳይሆኑ ‘ፖለቲካችንም’ በሁሴን ቦልት ፍጥነት ይሮጣል፡፡ ‘እንክት አድርጎ’ ነዋ የሚሮጠው! እንደውም… እንግዲህ…
Read 2967 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ምስኪን ሀበሻ ግራ ገብቶታል፣ በጣም ግራ ገብቶታል፡፡ ሲውል ሲያድር የሚሰማቸውና የሚያያቸው ነገሮች ምክንያትና ማብራሪያ እያጣላቸው ግራ ገብቶታል፡፡ ግራ መጋባት ብቻ ሳይሆን ደስ የማይሉ ሃሳቦች ሁሉ እያለፉ፣ እያገደሙ ይመላለሱበት ጀምረዋል፡፡ ቢቸግረው ወደ አንድዬ ሄደ፡፡ምስኪን ሀበሻ፡— አንድዬ፣ ኸረ አንድዬ!(መልስ የለም፡፡)ምስኪን ሀበሻ፡— …
Read 2364 times
Published in
ባህል