ባህል
“እሼ እዛው ነዋሪ ገበሬ ነው፡፡ ሞቅ ይለዋል! አንዱ ገንዘብ ሰጥቶ ምግብ በሳህን አርጎ ሂድ ወደሚስትህ ይለዋል፡፡ ይሄዳል፡፡ ግን በጨለማ በቀጭኑ ድንጋያማ የዘሙቴ መንገድ ሲሄድ ገንዘቡ ይጠፋዋል፡፡ ሳህኑን መሬት አስቀምጦ ገንዘብ ፍለጋ ይመለሳል፡፡ ገንዘቡ የለም፡፡ ታሪኩ የተባለው የማህበሩ አባል ቡታጅራ አካባቢ…
Read 3398 times
Published in
ባህል
“አሜሪካ የሚኖሩ የዘሙቴ ማህበር አባላት ‘በዘንድሮው ጉዞ’ ቀንተናል ይላሉ” ብሎ ወዳጄ አጫወተኝ… ዳኜ፣ ድርሻዬ (የካርታው መሀንዲስ)፣ እንዳለ (ቂሾ) ይባላሉ፡፡ የዓመት ሰው ብሏቸው ቢመጡ ደስታዬ ነው፡፡ ዘሙቴ ውስጥ፤ ገና ካፋፍ ላይ ሆነን፣ የአቶ አበበ ወ/ማርያም ቤት ከሩቅ የተንጣለለ ግቢውን በስፋት ዘርግቶ…
Read 3342 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ሰውየው… አለ አይደል…ፊቱ የሚያስፈራ…፣ “አጠገቡ ምግብ አይበላም…” የሚባል አይነት ነው፡፡ እናማ አንዱን እንዲህ ይለዋል…“ለመሞት ተዘጋጅ፡፡”“ለምን?”“እኔን የሚመስል ሰው ካገኘሁ ከዚህ ዓለም አሰናብተዋለሁ ብዬ ለራሴ ቃል ገብቻለሁ፡፡”“አንተን እመስላለሁ እንዴ?”“ቁርጥ እኔን ነው የምትመስለው፡፡”“እንግዳው ከዚች ዓለም አሰናብተኝ፡፡”እንዲህ ከመባል ይሰውራችሁማ! እኔ የምለው…እንግዲህ ጨዋታን…
Read 7723 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…ሰውየው እንትናዬውን ‘ኢምፕሬስ’ ለማድረግ ምን ይላታል መሰላችሁ… “የኩላሊትና የጉበት ስፔሻሊስት ነኝ፡፡”“ወይኔ ዕድሌ! ግን እውነትህን ነው?”“አዎ፣ በተለይ በኩላሊትና በጉበት ቀደዳ የሚደርስብኝ የለም፡፡”እሷም የኩላሊትና የጉበት ስፔሻሊስት እንትና እንዳላት ታወራለች፡፡ በቃ… ምን አለፋችሁ… በጓደኞቿና በቤተሰብ አካባቢ ዓቢይ አጄንዳ ሆና ከረመች፡፡ ልክ ነዋ…እንዲህ…
Read 3961 times
Published in
ባህል
ዘሙቴ ማርያምየማስታወሻ - ንዑስ - ማስታወሻይህን የጉዞ ማስታወሻ በማዘጋጀት ላይ ሳለሁ በዘሙቴ ማርያም ጉዞዬ ቃለ-ምልልስ ካደረግሁላቸው በሳል ሰዎች መካከል አቶ ጃቢር ቱፈር በድንገት ህይወታቸው አልፎ ጥቅምት 9 ቀን 2007 ዓ.ም በለኩ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን መቀበራቸውን ሰምቼ በጣም አዘንኩ፡፡እግዚአብሔር ነብሳቸውን ይማር፡፡…
Read 3937 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…‘ቻልኩበት’ የምትለው ዘፈን አትመቻችሁም! የምር እኮ…የዘመናችንን ነገር ቁልጭ አድርጋ የምታሳይ ነች፡፡ ልጄ… አልችልበት ብሎ የዱቄት ጆንያው የተራገፈና የበይ ተመልካች የሆነ ስንትና ስንት አለ አይደል! የቻሉበት ደግሞ…የጠፈር መንኮራኩርን በሚያስንቅ ፍጥነት… አለ አይደል…ግድግዳው ላይ ያለው የቀን መቁጠሪያ ገና ሳይጋመስ… ‘ሁሉ ሙሉ፣…
Read 4873 times
Published in
ባህል