ባህል

Monday, 05 February 2018 00:00

በሀሳብ መንገድ ላይ

Written by
Rate this item
(5 votes)
“ድንቁርና ጨካኝ ነው!!” ሶቅራጥስ በመርዝ ተገድሏል፣ ክርስቶስ ተሰቅሏል፣ ብሩኖ ከእነ ህይወቱ በእሳት ጋይቷል፣ ጋንዲ በጥይት ተደብድቧል፣ ኦሾም ተመርዞ ነው የሞተው ይባላል፡፡ … ኧረ ስንቱ!! … ድንቁርና ጨካኝ ነው!! ሁሉም ሰላማዊና የፍቅር ሰዎች ነበሩ፡፡ ሁሉም ለሰው ልጆች እኩልነት ቆመዋል፡፡ ሁሉም ዓለማቀፍ…
Rate this item
(0 votes)
“--በፊት ከባልና ሚስቱ አንዳቸው ላይ በሚታይ በተለይ የባህርይ ችግር ነበር ዘመድ የሚከፋው፡፡ አሁን ያውም በአዲስ አበባ፣ ያውም የአፍሪካ ዋና ከተማነኝ በምትል ከተማ፣ ያውም ሰልጥኗል የምንለው ፈረንጅ፣ የጉንዳን ሰራዊት በመሰለባት ከተማ… ‘የአገር ልጅ’ እያሉ ማፈላለግ ቀሺም ነገር ነው፡፡--” እንዴት ሰነበታችሁሳ!በነገራችን ላይ…
Sunday, 28 January 2018 00:00

በሀሳብ መንገድ ላይ

Written by
Rate this item
(5 votes)
 “እምነት ያለው ሞት አይፈራም!!” “እምነት ምንድነው?” ተብለህ ብትጠየቅ … ምናልባት ‹ህሊና› …ብለህ ትመልስ ይሆናል፡፡ … በኔ በኩል አልተሳሳትክም፡፡ “ሰውን በአምሳላችን ፈጠርን” … ሲባል … የመልክና የቁመና ጉዳይ አይመስለኝም፡፡ … ንፁህ፣ ሁለንተናዊና ሚዛናዊ ለማለት ይመስላል፡፡ … በዚህ መንገድ “ህሊና አምላክ ነው”…
Rate this item
(4 votes)
 እንዴት ሰነበታችሁሳ!‘ወዳጅህ ቢሰክር ይስምሀል፣ ጠላትህ ቢሰክር ይነክስሀል፣’ የሚሏት ነገር ነበረች፡፡ የዘንድሮ ወዳጅ ግን ሳይሰክርም የሚናከስ እየሆነ ነው፡፡ስሙኝማ…እንግዲህ ጨዋታም አይደል… የሁሉም ነገር መስፈርት እየተለወጠብን ነው እኮ! እና…መስፈርቶቹ ግልጽ ቢሆኑ አሪፍ ነው፡፡ የዘመኑ የወዳጅነት መስፈርት ግራ ያጋባል፣ የልብ ጓደኝነት መስፈርት ግራ ያጋባል፣…
Saturday, 20 January 2018 12:34

በሀሳብ መንገድ ላይ

Written by
Rate this item
(4 votes)
“ማዕከላዊ ተዘጋ” … አሉ? … እሰይ!! …እስር ቤትማ ማለትየሰው የራሱ ሃሳብ ነው፣ ከዐዋቂዎች መልስ ገልብጦ‹ፈተና ማለፍ› የቻለው፡፡ እስር ቤትማ ማለትአዙሮ ማየት እያቃተው፣በራሱ እስካልደረሰ - የሌሎች ህመም ‘ማይገባው፣የሚኖር እየመሰለበየቀኑ የሚሞት ነው፡፡ እስር ቤትማ ማለት የህሊናው መብራት ጠፍቶ፣ ውድቅት መንፈሱ ውስጥ ደርቶ፣…
Saturday, 20 January 2018 12:21

“አንተ ትብስ፣ አንቺ”

Written by
Rate this item
(4 votes)
እንኳን ለብርሀነ ጥምቀቱ አደረሳችሁ!እንዴት ሰነበታችሀሳ!ሰውየው ከአንድ ጓደኛው ጋር እያወራ ነው፡፡“ስማ፣ አንድ ውለታ እንደትውልልኝ ፈልጌ ነው።”“ምንም ችግር የለውም፡፡ ምን ላድርግልህ?”“እባክህ ገንዘቤን አንተ ዘንድ አስቀምጥልኝ፡፡”“ምን! ለምንድነው ገንዘብህን የማስቀምጥልህ?”“ትዳር እንደያዝኩ ታውቅ የለ!”“እኮ! ታዲያ ትዳር ይዘህ ሚስትህ እያለች የአንተን ገንዘብ እኔ ዘንድ የምታስቀመጠው ለምንድነው?”“ስማ፣…