ባህል
እንዴት ናችሁልኝ? ከውጪ ተገዝቶ ወደ ሀገር ቤት ከገባው በርካታ ኩንታል ስኳር ውስጥ ሶስት ሺ ሰባት መቶ ሰባ ሰባቱ መበላሸቱ ከሳምንት በፊት በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ተዘግቧል፡፡ ይሄ ክስተት የመጀመሪያ አይደለም፡፡ ከወራት በፊት የተወሰኑ ሰዎች ከ40,000 ኩንታል በላይ ስኳር ሲያዘዋውሩና ሊሸጡ ሲሉ…
Read 3475 times
Published in
ባህል
እንደ መግቢያ ታላቁ ጀርመናዊ ፈላስፋ ፍሬደሪክ ኒቼ፣ ብዙ እሳቤዎች አበርክቶት እንዳለው ቢታወቅም ከሁሉም በላይ ሚዛን የሚደፋው ግን በዘመናዊነት እሳቤ ላይ የሰነዘረው ጠንከር ያለ ሂስ ነው፡፡ በዚህም የተነሳ በዘርፉ ላይ ጥናት የሚያካሄዱ ልሂቃን፣ ፍሬደሪክ ኒቼን የድህረ ዘመናዊነት /Postmodernism/ የነፍስ አባት አድርገው…
Read 5346 times
Published in
ባህል
“--ኑሮማ እግር ተወርች አስሮናል፡፡ እንደውም በእግረ ሙቅ ነው የጠፈረን፡፡ አይዟችሁ የሚል ነው ያጣነው፡፡ ባለስልጣኑ ሁሉ በመኪና አቧራ እየነዛብን ያልፋል እንጂ ዘወር ብሎ የጓዳችንን ጉድ የሚያይልን ነው ያጣነው፡፡ የምግቡ፣ የህክምናው፡ የምናምኑ ዋጋ ሰማየ ሰማያት ሲደርስ የሚከራከርልን ነው ያጣነው፡፡ እንዲህማ ሲቸገሩ ዝም…
Read 4050 times
Published in
ባህል
“--በምዕራቡ ዓለም የግልና የማህበራዊ ችግሮች መፍትሔ የሚፈለግላቸው ዘዴዎች በዋናነት በህዝባዊ ምርጫ፣ በዘመናዊ (ነፃ) የህክምና አገልግሎት፣ በሃቀኛ የፖሊስ ሃይልና በሚዛናዊ የፍትሕ ስርዓት ነው። በኔ ግምት፣ የዘመናዊነት ዋነኛ መገለጫዎች እነዚህ ሲሆኑ ከእነሱ ጋር ግብግብ መግጠም “አጉል መንፈራገጥ…” ይሆናል።--” የሥነ ሕይወት ትምህርት በጣም…
Read 3563 times
Published in
ባህል
“ስሙኝማ…‘አሪፍ’ አይነት ‘ኩራት’ የማን መሰላችሁ… አሜሪካ ልጆቻቸው ዘንድ የሆነች ሦስትም፣ ስድስትም ወር ደረስ ብለው የመሚጡ አንዳንድ እናቶች፡፡ ለምን አይኮሩ! አሜሪካን ሄደው ‘ያልኮሩ’ የት ሄደው ‘ሊኮሩ’ ነው! እናላችሁ…ዋጋው ሁሉ በ‘ናይንቲ ናይን ሴንትስ’ የሚያልቅባት ሀገርን አየር ተናፍሰው ሲመጡ ‘የዚህ አገር አየር’ ሁሉ…
Read 3648 times
Published in
ባህል
• “...lead us not into temptation” የሚለው አባባል ስህተት ነው ብለዋል። • በአማርኛ ሕትመቶች፣ “ወደ ፈተና አታግባን” ተብሎ እንደተተረጎመ ይታወቃል። አባታችን ሆይ ተብሎ የሚታወቀው ፀሎት እንዲሻሻል እንደሚፈልጉ የካቶሊክ ቤተክርስትያን ፓትርያርክ ፍራንሲስ፣ ለሮይተርስ ተናገሩ። “አባታችን ሆይ”፣ የዘወትር ፀሎት እንደሆነ በብዙዎች እንደሚታመንበት…
Read 8518 times
Published in
ባህል