ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! በፍጥነት ሚሊየነሮች በመፍጠር ‘ድፍን አፍሪካን ቀደምን’ ምናምን ነገር ተባለ አይደል! ይሁና…እንግዲህ ምን ይደረግ! ነገርዬውማ… “ከሠላሳ አንድ ዓመት በኋላ…” ሲባል እንደከረመው ይሄም ‘ማስፈንደቁ’ ትንሽ ግራ የሚያጋባ ነው፡፡ አለ አይደል… በብዙ አሥርት ሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ያጡ የነጡ ሰዎች በሞሉባት ሀገር፣ ሽቅብ…
Read 3663 times
Published in
ባህል
“ድሬ ወላድ-ነሽ፤ ሽለ-ሙቅ”በሀይቅ ከተከበበችው ደብረዘይት ጀምሬ በአዳማ የአሸዋ እምብርት አቋርጬ፣ አዋሳ ገባሁ፡፡ ከዚያ ወደ ደብረ ብርሃን ዘለቅሁና ድሬ ላይ አረፍኩ። የማህበረሰብ አቀፍ የሆኑትን ዕድሮች ህበርታቸውን፣ የሸማቾች ማህበራትን አቅም፣ እናት አባታቸውን ያጡ ህፃናትና ጧሪ - አልባ አረጋውያን የሚረዱበትን መንገድ፣ አየሁ፡፡ የአካባቢያቸውን…
Read 1801 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! እኔ የምለው…ጥያቄ አለን፣ የቦሌ መንገድ ሲሠራ “ሶሪ ፎር ዘ ኢንኮንቪኒየንስ…” ምናምን የሚል ይቅርታ ቢጤ ነገር አንድ፣ ሁለት ቦታ ተቀምጦ ነበር…ታዲያ ምንሊክ አደባባይ አካባቢ ያልተደረገልን…በዚችም የመደብ ልዩነት አለ ማለት ነው? (ዘንድሮ እኮ ነገርዬው … ከእግር እስከ ራስ እየገረመመ ‘የብቃት…
Read 3357 times
Published in
ባህል
ባለፈው እትም ከአቶ ብርሃነ የድሬዳዋ አክሽን የበጐ አድራጐት ማህበር ሰብሳቢ ጋር ውይይት ስንጀምር ነበር ያቆምኩት፡፡ ከዛው እንቀጥል፡፡ “ምንድነው exactly (በትክክል) የምትፈልገው?” አሉኝ አቶ ብርሃነ፤ የማህበሩ ሰብሳቢ፡፡ እኔም፤ “ቢፈልጉ ስለራስዎ፣ ቢፈልጉ ስለ ድሬዳዋ፣ ቢፈልጉ ስለ ጄክዶ፣ ቢፈልጉ ስለማህበርዎ… የፈለገዎትን ይንገሩኝ! ለጽሑፍ…
Read 2851 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!አዎን ብቻዬን ነኝ ፈራሁእሸሸግበት ጥግ አጣሁእምፀናበት ልብ አጣሁእማማ ኢትዮዽያን መንፈሴ ተፈቶ እንዳይፈታት ሰጋሁብሎናል ሎሬት ጸጋዬ በአቡነ ዼጥሮስ አንደበት። ከብዙ ዘመናት በኋላም “እሸገግበት ጥግ አጣሁ…” የሚያሰኝ መከራ ሲወርድብን ያሳዝናል፡፡ እንጀራ በየሰዉ አገር እያንከራተተን የየዕለቱ ግፋቸው አልበቃ ብሎ “መቅደስ እንደገባች ውሻ…”…
Read 4327 times
Published in
ባህል
ሀገራችን ኢትዮጵያ የረዥም ዘመናት ታሪክ ባለቤት ብትሆንም ሐብትንና ዕውቀትን አቀናጅቶ፣ በጋራ ሰርቶአብሮ በማደግ ረገድ ግን ብዙ ይቀረናል፡፡ ለዚህም ይመስላል “ኢትዮጵያዊያን አብሮ መብላት እንጂ አብሮ መሥራት አይሆንላቸውም” የሚባለው፡፡ ዛሬም በ21ኛው ክ/ዘመን እንኳን በሀገራችን በአክስዮን ማኅበራት በመሰባሰብ መሥራት በተግዳሮቶች የተሞላ ሆኗል፡፡ ለዚህ…
Read 3016 times
Published in
ባህል