ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ዝናቡ ትንሽ አቀዘቀዘንማ! እንዲሁ ‘በነካ እጁ’ በሌሎች እየነፈርን ባለንባቸው ነገሮች ቀዝቀዝ የሚያደርገውን ተአምር ይላክልንማ! ስሙኝማ…መቼም ብሶት አውሩ ብሎን የለ…እስቲ ‘እንነጫነጭ’፡፡ (እግረ መንገዴን…እንግዲህ በየጋዜጣው፣ በፖኤቲክ ጃዙ፣ ባስ ሲልም በየስብሰባው…“የፖሊስ ያለህ አትሉም ወይ፣ የዳኛ ያለህ አትሉም ወይ…” ስንል አለ አይደል…ጎልድ…
Read 2725 times
Published in
ባህል
መልክአ ኢትዮጵያ - ፲፪ ኦክቶበር 31 ቀን 2012 ዓ.ም ጠዋት፡፡ በዋሽንግተን ዲሲ 23ኛው ጎዳና ላይ ወደሚገኘው ስቴት ዲፓርትመንት ለመግባት ከ130 ጋዜጠኞች ጋራ ተሰልፌአለኹ፡፡ አቶ መለስ ዜናዊ በሕይወት እያሉ በሚሰጧቸው ጋዜጣዊ መግለጫዎች ላይ ለመካፈል ወደ ቢሯቸው ባመራኁባቸው ቀናት በሁለት የመተላለፊያ በሮች…
Read 3778 times
Published in
ባህል
ስሙኝማ…ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ…በቀደም ቦሶቻችንና፣ ለቦስነት ‘መተካካትን በናፍቆት የሚጠብቁት’ ተስፈኞች ቂ…ቂ..ቂ… ችግራቸው “አብዛኛዎቹ መካከለኛና ዝቅተኛ አመራሮች አድር ባይ መሆናቸው…” እንደሆነ ሲጠቀስ ሰማን አይደል! ይቺን ታህል ማመንም አንድ ነገር ነው። እናማ… የቦተሊካ ታሪካችን በአብዛኛው የአድር ባይነት እንደሆነ ተመራምሮ ማረጋገጫ የሚሰጠን ተመራማሪ…
Read 4231 times
Published in
ባህል
መልክአ ኢትዮጵያ - ፲፩ ዛሬ ደግሞ ቦስተን ነኝ፡፡ በዚህ ከተማ የሚገኙ ዘመዶቼን ለመጠየቅ ካረፍኹበት የጓደኛዬ ቤት ወጥተን ባቡር ወደምንሳፈርበት ፌርማታ ጉዞ ጀምረናል፡፡ ለአየሩ ቈሪርነት (ቅዝቃዜ) መግለጫ አጥቼለታለኹ፡፡ እኔ የማውቀው ቅዝቃዜ (ብርድ) ሲያንቀጠቅጥ ነው፡፡ ይህኛው የአየር ኹኔታ ግን መተንፈስ እስኪሳነኝ አጥንቴ…
Read 3816 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! እኔ የምለው…የዚች ዓለም ነገር ግራ እየገባን ነው። ይሄ የኮሪያዎቹ መፋጠጥ፣ እያሳሰበን እኮ ነው! አሀ…ሁለተኛ ዙር “ክተት” ቢባልስ! ስሙኝማ…አንድ ሰሞን ጉልበተኞቹ ኃያላን ይሄ ‘ኒው ወርልድ ኦርደር’ የሚሉት ነገር ነበራቸው። የኪም ኢል ሱንግ አገር “አሁንስ አበዛችሁት፣ ዝም ስንል የፈራን መሰላችሁ…
Read 7273 times
Published in
ባህል
መልክአ ኢትዮጵያ - ፲ በሬኖ የሚገኘውን የኔቫዳ ዩኒቨርስቲ የጋዜጠኞች ትምህርት ክፍልን ለመጎብኘት በሄድኹበት በአንዱ ቀን ነው፡፡ የዩኒቨርስቲው ግቢ ስፋት ፈረስ ያስጋልባል ከምንለው በላይ መጨረሻውን በዐይን እይታ ለመድረስ እንኳን አዳጋች ነው፡፡ ከመኪና ማቆሚያው በኋላ እያንዳንዱ ትምህርት ክፍል ወደሚገኝበት ሕንጻ ለማምራት የግቢውን…
Read 3176 times
Published in
ባህል