ባህል

Rate this item
(14 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!‘ሚስት ተብዬ’ የተባለችው ለአቶ ባል የሰጠችው ምላሽ ነው ተብሎ ሊታሰብ ይችላል፡፡ለሚመለከተው ሁሉ፡፡(ለነገሩ በማይመለከታችሁ ነው የገባችሁት፡፡ ግን ይሁን…ዘንድሮ ሰዉ ሁሉ የራሱን ጉዳይ ትቶ የሰው ጉዳይ ውስጥ ጥልቅ ማለት ለምዶበታል፡፡)የባልሽ አቤቱታ ብላችሁ የሰጣችሁኝን አነበብኩት። ባል ነኝ በሚለው ሰው አላዝንም። እናንተ ግን…
Saturday, 04 June 2016 12:14

“…አንድ በሉልኝ!”

Written by
Rate this item
(20 votes)
እንደምን ሰነበታችሁሳ! ስሙኝማ… “ሚስቴ ግራ አጋብታኛለች…” የሚል ሰውዬ ሳይጽፈው ጽፎት ሊሆን የሚችል ማመልከቻ ቢጤ ነገር ነው፡፡ለሚመለከተው ሁሉ፡፡ (የማይመለከተውም ወደፊት ሊመለከተው ስለሚችል ቢያነበው ጸሀፊው ቅር አይለውም፡፡)ይህ ማመልከቻ አቤቱታ ወይም ብሶት ተብሎ ቢተረጎምም አልቃወምም፡፡ ምክንያቱም የእኔ ኑሮ “አቤት!” ብቻ ሳይሆን “እግዚኦ!” የሚያሰኝ…
Rate this item
(14 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!አገሩ ሁሉ ሰርግ በሰርግ ሆነ አይደል፡፡ ለጎጆ ወጪዎች እንኳን ደስ አላቸው፡ስሙኝማ…ዘንድሮ አልገጥም ያለን ነገር ምን መሰላችሁ… ‘እከሌና እከሊት ተጋቡ’ ከሚለው ዜና በሚቀራረብ መልኩ ‘እከሌና እከሊት ተፋቱ’ የሚለውን መስማት ‘የተለመደ’ ከምንለው በላይ እየሆነብን ነው፡፡ ምንድነው የመጣብን! ለምንድነው ሰዉ ሁሉ ፍቺን…
Rate this item
(8 votes)
“-- ስጋት አለን፡፡ ነገ ጠዋት ከእንቅልፋችን ስንነሳ በስምንት ኢንች ውፍረት ሊሠራ ታስቦ በምን ያህል ኢንች ውፍረት እንደተሠራ ያልታወቀው አንዱ የከተማ መንገድ ቢሰወርብንስ! ልክ ነዋ…ህንጻ ከጠፋ መንገድስ የማይጠፋበት ምን ምክንያት አለ! ቂ…ቂ..ቂ…”እንዴት ሰነበታችሁሳ!“መሀረቤን ያያችሁ…”“አላ…የንም…”“ህንጻዎቼን ያያችሁ…”“አላ…የንም…”“ሰማንያ ስምንቴን ያያችሁ…”“አላ…የንም…”የምር እኮ… አለ አይደል…ቂ…ቂ…ቂ… ለማለት…
Rate this item
(17 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ የምለው…የያዝነው ዘመን ምን የሚባለው ነው? ጆሯችን ከደግ ይልቅ ክፉ ወሬ በዛበታ! የምትከፍቱት የቴሌቪዥን ጣቢያ ሁሉ አንድ ‘ገር የሚመስል’ ዜና ከአምስት የ‘ስምንተኛው ሺህ’ አይነት ወሬ ጋር ያወራል፡፡ (‘ዛራና ቻንድራን ሳይጨምር!’ ቂ…ቂ…ቂ… እኔ የምለው…እነሱ ልጆች ገና ዕጣ ፈንታቸው ሳይለይ አወዛገቡንሳ!)ስሙኝማ…እንግዲህ…
Rate this item
(15 votes)
እንኳን ለዳግማይ ትንሳኤ አደረሳችሁ!እንዴት ሰነበታችሁሳ!በቀደም ለዶሮ ሦስት መቶ ሀምሳ ብር የተጠየቀ ወዳጃችን… “እኔ ቤት ዶሮ ብርቅዬ እንስሳ እየሆነች ነው…” ሲል ነበር፡፡ የምር ግን ምድረ ‘ስማርትፎን’ ጥቅሙ ይሄኔ ነው፡፡ ልክ ነዋ…ዶሮም ካለች፣ ‘ዕድል በራችንን አንኳኩታ’ በግም የተገዛ ከሆነ ካሁኑ ለታሪክና ለትዝታ…