ባህል
Tuesday, 13 March 2018 13:23
ግልጽ ደብዳቤ ለሐይማኖት አባቶች
Written by አያሌው አስረስ (መምህርና ጋዜጠኛ፤ የቅንጅት የቀድሞ የአዲስ አበባ ተመራጭ)
በአለፉት 45 ቀናት ውስጥ ሁለት ጊዜ ያህል በቴሌቭዥን መስኮት ቀርባችሁ ስለ ሰላም አስፈላጊነትና ጠቃሚነት ምክር ሰጥታችኋል፡፡ ያንን ምክር ከተከታተሉት ሰዎች አንዱ እኔ ብሆንም ድፍረት ባይሆንብኝ፣ ነገሩ ቆቅ ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ ሆኖ ታይቶኛል፡፡ ስለ ሰላም እያስተማራችሁ ያላችሁት፣ የሰላምን ዋጋን የሚያውቀውን፣ የሚፈልገውን፣…
Read 6367 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!(ታካሚው ዶክተሩ ዘንድ ይቀርባል፡፡)ሀኪም፡— ጤና ይስጥልኝ፣ ቁጭ በል፡ታካሚ፡— ጤና ይስጥልኝ ዶክተር፡፡ሀኪም፡— አይዞህ፣ ዘና በል፡፡ እስቲ ምንህን እንደሚያምህ አስረዳኝ፡፡ታካሚ፡— ዶክተር፣ ዶክተር ምን የማያመኝ ነገር አለ! የቱን ነገሬህ የቱን ልተወው! የማያምህን ንገረኝ ብትለኝ ይሻለኝ ነበር፡፡ሀኪም፡— ግዴለም፣ ቀስ ብለህ ምን እንደሚሰማህ፣ የትኛው…
Read 3650 times
Published in
ባህል
አንዳንድ እሳት አለ ያላንዳች ማገዶ የተንቀለቀለ!የእሳት እራት ፈጥሮ ነዶ የከሰለ፡፡ የእኛ እንደዚያ አይደለምአድዋ ነው እሳቱ፣ ነደን አንጠፋም!የአፍሪካ ኩራት ነንያውም ታሪክ ያለንበኋላ-ቀር ጥይት፣ ወደፊት የተኮስንበዚያም ያሸነፍን!...ትላንትም እኛ ነንዛሬም ያው እኛው ነን!!እኛ ነደን ነደን ሲከፈት ምዕራፉእዩዋቸው ከዋክብት፣ ሊሞቁን ሲረግፉ!ጠላቶች ይሽሹ፣ ታሪክ የሚፈሩአድዋን…
Read 3756 times
Published in
ባህል
ይወሳ ጀግናው ምኒልክ፣ መከታሽ የቁርጥ ቀኑ የአንድነት ዋልታ ማገሩ፣ አስተዋይ ሀቅ ሚዛኑ፡፡ ትዘከር ቆራጥዋ ንግሥት፣ ጣይቱ የብልሃት መልህቅበፍልሚያ የተሰለፈች፣ ነፃነት ክብርሽ እንዲልቅ።በዜጎች አጥንትና ደም፣ ታሪክሽ ተቀሰተጦቢያ ሆይ ኩሪ ክበሪ፣ ድመቂ ዘመን በባተ፡፡ ከደራሲ፣ ገጣሚ ፀሐይ መላኩ “አድዋና ምንይልክ” ግጥም ላይ…
Read 3478 times
Published in
ባህል
“እንዴት ከረማችሁሳ!”አንድ ጊዜ ያወራናት ‘በእውነተኛ ታሪክ ላይ የተመሰረተች’ ነገር አለች…አዲስ አበባ ስቴድየም በግራ ጥላ ፎቅ በሌላኛው፣ በመሰረተ ትምህርት ዘመን የሆነ ነው፡፡ ሁለት ተመልካቾች በሆነ ነገር ይጋጫሉ፡፡ ቃላት ሲመላለሱ ይቆዩና መጨረሻ ላይ አንደኛው ሌላኛውን ምን ቢለው ጥሩ ነው… “ሰው የመሀይምነትን ጥቁር…
Read 6368 times
Published in
ባህል
“ውሃ ባለበት ህይወት፣ ሰው ባለበት ስህተት …” ሰውየው ጠቢብ ነው ይባላል፡፡ አንድ ቀን የከተማዋ ትልቅ ሱቅ ባለቤት ወደ እርሱ መጥቶ … “እባክህ ወደ ሌላ ከተማ ደርሼ እስክመለስ ንብረቴን ጠብቅልኝ” በማለት ለመነው፡፡ … “እንቢ፣ አይሆንም፣ አይደለም…” የሚሉ ቃላቶችን ከአፉ ለማውጣት የሚቸገረው…
Read 5159 times
Published in
ባህል