የሰሞኑ አጀንዳ

Saturday, 26 August 2017 12:52

የሰሞኑ አጀንዳ - ዝክረ መለስ

Written by
Rate this item
(20 votes)
“---አቶ መለስ ዜናዊ ከዚህ ዓለም በሞት ከተለዩ ወዲህ፣ ኢህአዴግ አዲስ፣ መሬት የረገጠ ፖሊሲም ሆነ አስተሳሰብ ሲያፈልቅ አላየንም፡፡ የኢትዮጵያ አጠቃላይ የፖሊሲ ገጽታ፣ “አብዮታዊ ዲሞክራሲን” ምርኩዝ አድርጎ እየተጓዘ ነው፡፡ ግብርና መርም ሆነ በኢንዱስትሪ ላይ ትኩረት የሚያደርገው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ሰነድ፣ በእርሳቸው ዘመን የተከተበ…
Rate this item
(9 votes)
“ስብሰባ ስለተከለከልን ከህዝብ ጋር መገናኘት አልቻልንም” በቅርቡ የጋራ የፖለቲካ ተግባራትን ለማከናወን ተስማምተው እየተንቀሳቀሱ ያሉት ሠማያዊ እና መኢአድ ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ መነሳት በኋላ ወይምከምርጫ 2007 በኋላ የመጀመሪያቸውን ህዝባዊ ስብሰባ በአዲስ አበባ መብራት ሃይል አዳራሽ ሊያካሂዱ ቢያስቡም ከከተማ አስተዳደሩ አዎንታዊ ምላሽ እንዳላገኙ…
Rate this item
(21 votes)
(ለፖለቲካዊ ችግሮች ፖለቲካዊ ውይይቶች)የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (EBC) ተጠሪነቱ ለህዝብ እንደራሴዎች ነው፡፡ ነገር ግን ኮርፖሬሽኑ የህዝብ ሚዲያ አልሆነም የሚሉ ትችቶችና ቅሬታዎች ሲቀርቡበት ቆይቷል፡፡ ኢህአዴግ በ10ኛው ጠቅላላ ጉባኤ ማጠናቀቂያ ላይ ባወጣው መግለጫ፤ ኢቢሲን ጨምሮ የህዝብ መገናኛ ብዙሃን ለህዝብ ወገንተኛ መሆን እንዳልቻሉ አመልክቶ…
Rate this item
(14 votes)
ጥናቶች ምን ይላሉ? የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (EBC) ተጠሪነቱ ለህዝብ እንደራሴዎች ነው፡፡ ነገር ግን ኮርፖሬሽኑ የህዝብ ሚዲያ አልሆነም የሚሉ ትችቶችና ቅሬታዎች ሲቀርቡበት ቆይቷል፡፡ ኢህአዴግ በ10ኛው ጠቅላላ ጉባኤ ማጠናቀቂያ ላይ ባወጣው መግለጫ፤ ኢቢሲን ጨምሮ የህዝብ መገናኛ ብዙሃን ለህዝብ ወገንተኛ መሆን እንዳልቻሉ አመልክቶነበር፡፡…
Rate this item
(21 votes)
• በክልሉ የተጀመረው እንቅስቃሴ ባለሃብቶችን ዋስትና የሚያሳጣና ሥጋት ላይ የሚጥል ነው • ቢዝነስ ከኢንቨስተሮች እየቀሙ ለወጣቶች መሸለሙ ዘላቂ መፍትሄ አይሆንም • ከባለሀብቶች የማዕድን ማውጫዎችን መንጠቅ የኮሚኒስቶች አካሄድ ነው የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ይፋ ያደረገው “የኢኮኖሚ አብዮት” እያነጋገረ ሲሆን ሰሞኑን ኦዳ ትራንስፖርትኩባንያን…
Rate this item
(28 votes)
በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ ዘጠኝ በ2007 ተመርቆ ለእድለኞች የተሰጠ 408 ብሎክና 10608 አባወራ የያዘው የቱሉ ዲምቱ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ነዋሪዎች፤ በውሃ፣ በመብራት፣ በጤና እና ሌሎች መሰረተ ልማት እጥረቶች መማረራቸውን ገለፁ፡፡ የአዲስ አድማስ ሪፖርተሮች ከትላንት በስቲያ በስፍራው ተገኝተው ለመታዘብ እንደቻሉት፤ ነዋሪው…