Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

የሰሞኑ አጀንዳ

Saturday, 10 September 2011 13:45

..ጥበብ በደንብ አድጓል..

Written by
Rate this item
(0 votes)
በ2003 ዓ.ም ጥበብ በደንብ አድጓል፡፡ በሞያው ስላደረኩት አስተዋጽኦ ከእኔ ይልቅ ሰው ቢናገረው ይሻላል፡፡ በአጠቃላይ በርካታ ሥራዎች በመሠራታቸው ግን ማደጉን እያየን ነው፡፡ ባለፈው ዓመት ስኬታማ የሆንበትን ጥሩ የቴሌቪዥን ድራማ ሠርተናል፡፡ እየሠራንም ነው፡፡በዓመቱ አስቸጋሪ የምለው የኑሮ ውድነቱን ነው፡፡ ኢትዮጵያ በ2004 ዓ.ም ሠላም…
Rate this item
(0 votes)
ካለፉት ጊዜያት አንፃር 2003 ስገመግመው ሥራዎች በጥራትና በብዛት እየተስፋፉ ነው፡፡ ሕዝቡ ትያትሮችን እየተመለከተ እና እየወደደ መምጣቱ በጣም የሚያስደስት ነገር ነው፡፡ በእኔ በኩል በ2003 ዓ.ም በድርጅቴ የሠራሁት ..የሚስት ያለህ.. ትያትርን ነው፡፡ ከየካቲት ወር ጀምሮ በብሔራዊ ቲያትር እየታየ ነው፡፡ በፊልም ደረጃ ደግሞ…
Rate this item
(0 votes)
በ2003 ዓ.ም የሥነጥበብ ሞያ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ክብር ያገኘበት ነው ብዬ አምናለሁ፡፡ አንድ የአገር መሪ የኪነጥበብ ሰዎችን ..ችግራችሁ ምንድነው? ችግራችሁን እንፍታ?.. በሚል ያወያዩን ጊዜ ነበር፤ ይሄ ትልቅ ክብር ነው፡፡ ትልቅ ሥራ እንዲሠራ የተዘረጋ ነገር በመሆኑ አንድ ለየት ያለ ክንውን ያደርገዋል፡፡…
Rate this item
(0 votes)
በ2003 ዓ.ም አጣሁት የምለው ነገር የለም፡፡ የማልረሳቸው ክስተቶች ሁለት ነገሮች ናቸው፡፡ አንደኛው ኢዴፓ ለህዝብ ቃል በገባው መሰረት የአመራር ለውጥ አድርጐ ከተለመደው የፖለቲካ አሠራር እራሱን የተለየ ፓርቲ መሆኑን ያረጋገጠበት ነው፡፡ ጠቅላላ ጉባኤ አካሂደን የቀድሞውን አመራር በአዲስ ተክተናል፡፡ ሁለተኛው በአባይ ግድብ ዙሪያ…
Saturday, 10 September 2011 13:04

..መና የቀረ ዓመት - 2003!´

Written by
Rate this item
(1 Vote)
በ2003 ዓ.ም አጣሁት የምለው እርካታንና ነፃነትን ነው፡፡ አንድ ሰው ብቻውን አይደሰትም፤ አካባቢው ከተራበ እሱም አይጠግብም፡፡ ለመብላት ለመተኛት ለመልበስ አይደለም እኔ የምኖረው፡፡ ሌላው ሲደሰት እኔም እደሰታለሁ፤ ሌላው ሲራብ ግን እኔ ብቻዬን የምለውጠው ጉዳይ አይደለም፡፡ 2003ን የማልረሳው የችግሩ ማግስት በመሆኑ ነው፡፡ የ2002…
Saturday, 10 September 2011 13:04

ዲሞክራሲያዊ ሥርዓትን አጥቻለሁ

Written by
Rate this item
(0 votes)
በ2003 ዓ.ም ዲሞክራሲያዊ ስርአትን አጥቻለሁ፡፡ በነፃነት ተደራጅቶ የመንቀሳቀስ መብት ተገድቦ፣ ስልጣን ላይ ያለው አካል ከቀረነው ጋር መነጋገር አለመፈለጉ ይሄ ትልቅ ያጣነው ነገር ነው፡፡ ለዚህ አገር መፍትሄ ሊሆን ይችላል የምለው ውይይት እና መደራደር ነው፡፡ ገዢው ፓርቲ ለዚህ ፍቃደኛ አለመሆኑ ትልቁ ያጣነው…