ዋናው ጤና
የፋሲካ አመጋገባችን እንዴት ነው? ተልባ የጨጓራን መላጥ ይከላከላል በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ ከፍተኛ ግምት ከሚሰጣቸው በዓላት አንዱ በሆነው የፋሲካ በዓል ዋዜማ ላይ እንገኛለን፡፡ በዓሉ ከአምሣ አምስት ቀናት ፆም በኋላ የሚከበር በአል እንደ መሆኑ አከባበሩም ከሌሎቹ በዓላት ለየት ባለ መልኩ ነው፡፡…
Read 5650 times
Published in
ዋናው ጤና
በዓለም ላይ ካሉ ጥንዶች 15 በመቶ ያህሉ መካኖች ናቸው ሴቶች ለመካንነት 50% ድርሻ ሲኖራቸው፤ ወንዶች 20% ድርሻ አላቸው ሳውና ባዝ አዘውትሮ መጠቀምና በሙቅ ውሃ መዘፍዘፍ ለመካንነት ይዳርጋል ከአምስት ዓመታት በፊት በገቢዎችና ጉምሩክ መ/ቤት ውስጥ በሥራ ላይ ሣለች ነበር የዛሬውን ነጋዴ…
Read 9694 times
Published in
ዋናው ጤና
ከ1/3ኛ በላይ የህፃናት ሞትን በክትባት መከላከል ይቻላል የፈንጣጣ በሽታ በኢትዮጵያ መኖሩ በታወቀ ጊዜ ከፓሪስ የህክምና ፋኩሊቲ የተውጣጡ ቡድኖች ህዝቡን ለመከተብ በሚል በ1890 ዓ.ም አዲስ አበባ ገቡ፡፡ ያኔ ህብረተሰቡ ስለ ፈንጣጣ በሽታም ሆነ ስለሚሰጠው ክትባት ምንም ግንዛቤ ስላልነበረው፣ ክትባቱን ለመውሰድ ፈቃደኛ…
Read 4621 times
Published in
ዋናው ጤና
በየዓመቱ 6 ሚሊዮን ሰዎች ለህልፈት ይዳረጋሉ መንስኤው ምንድነው?ህክምናውስ? የቀድሞዋ የእንግሊዝ ጠ/ሚ ማርጋሬት ታቸር ህይወታቸውን ያጡት በስትሮክ ነው ከሰውነታችን ወደ አንጐላችን ህዋሣት የሚሰራጨው ደም በተለያዩ ምክንያቶች ሲቀንስ ወይም ሲዛባ በተወሰነ የአንጐላችን ክፍል ተግባር ላይ መስተጓጐልን ያስከትላል፡፡ ይህ በድንገተኛ የአንጐል የደም ስርጭት…
Read 8586 times
Published in
ዋናው ጤና
ፒያሳ በሚገኘው ሜሪስቶፕስ ኢንተርናሽናል ክሊኒክ አካባቢ በቋሚነት የሚያንዣብቡት ደላሎች ወደክሊኒኩ የሚያመሩ የመሰሏቸውን ወጣት እንስቶች አያሳልፉም “ክሊኒኩ ተዘግቷል፤ ወዴት ናችሁ?” በማለት በጥያቄ ያጣድፋሉ፡፡ ከቀናቸውና የሚያነጋግራቸው ካገኙ “የክሊኒኩ ዋና ዶክተር የግሉን ክሊኒክ ስለከፈተ እዛ ልውሠድሽ” በማለት ማግባባት ይጀምራሉ፡፡ አሁንም ከተሳካላቸው (በአብዛኛው ይሳካላቸዋል)…
Read 6555 times
Published in
ዋናው ጤና
Saturday, 23 March 2013 15:00
ጊዜው የማጅራት ገትር በሽታ የሚስፋፋበት ወቅት ነው
Written by መታሰቢያ ካሣዬ metijossy@gmail.com
ከሰው ወደ ሰው በትንፋሽ አማካኝነት የመተላለፍ ባህርይ ያለው የማጅራት ገትር በሽታ፤ መጨባበጥን በመሳሰሉ ንኪኪዎችም ይተላለፋል፡፡ የማጅራት ገትር በሽታ ያለበት ሰው በሚስልበትና በሚያስነጥስበት ጊዜ አፉን መሸፈን፣ እጁን በውሃና በሳሙና መታጠብ ይኖርበታል፡፡ ጉሮሮን የሚከረክርና የሚያም ስሜት ሲኖር በሃኪም መታየት እንዲሁም ራስን ከከፍተኛ…
Read 8079 times
Published in
ዋናው ጤና