ፖለቲካ በፈገግታ
• ተቃዋሚዎች ከምርጫው እንዳይወጡ ተማጽነዋል • የማኒፌስቶ ድርሰት የሚጽፉ ፓርቲዎች አሉ ተብሏል • ለ"ተረኝነት" አቀንቃኞች ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል በኮሮና ሳቢያ መራዘሙን ተከትሎ፣ ፓርቲዎችን ያወዛገበው 6ኛው አገራዊ ምርጫ፤ እነሆ በግንቦት ወር መጨረሻ ላይ ሊካሄድ ቀን ተቆርጦለታል - በወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ በሚመራው ብሔራዊ…
Read 97 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ- “ለድጋፍ ወጥቶ ማውገዝ”! ሰሞኑን በኦሮሚያ የተለያዩ ከተሞችና አካባቢዎች ለጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ድጋፍ ለመስጠት የተደረጉት ሰልፎች አጃኢብ ያሰኛሉ። (ግራ የሚያጋቡም አልጠፉም!) በተለይ በአንዳንድ ከተሞች የወጣው ህዝብ ህልቆ መሳፍርት የለውም። (ማን ነበር “ዐቢይ በኦሮሚያ ድጋፍ የለውም” ያለው?!) የሰሞኑን…
Read 491 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
Saturday, 09 January 2021 16:08
የአሜሪካ ም/ቤት በነውጠኞች መጥለቅለቅ ዓለምን ጉድ አሰኝቷል እነቻይና የምዕራቡን ዲሞክራሲ አብጠልጥለዋል
Written by ኤሊያስ
ባለፈው ረቡዕ በአሜሪካ ዋሺንግተን ዲሲ፣ የተሰናባቹ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ደጋፊዎች የአገሪቱን ም/ቤት ጥሰው መግባታቸውን ተከትሎ፣ በተፈጠረው ሁከትና ግርግር፤አንድ ፖሊስን ጨምሮ አምስት ሰዎች ለሞት መዳረጋቸው ታውቋል። በነውጡ በተፈጠረው ግጭት ከ10 በላይ ፖሊሶች ቆስለው ሶስቱ ሆስፒታል እንደገቡም ነው የተገለፀው፡፡ ካፒቶል ሂል ተብሎ…
Read 619 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለቀድሞው የህወኃት ቡድን፣ "ጁንታው" የሚል ስያሜ የሰጡት በሰሜን ዕዝ ላይ ዓለም ያወገዘውን አሰቃቂ ጥቃት ከፈጸመ በኋላ ነው፡፡ ብዙዎችም ከቀድሞው ስሙ ይልቅ አዲሱን ስሙን ወደውለታል፡፡ ሁሉም "ጁንታው! ጁንታው!" ሲል ነው የሰነበተው፡፡ የጁንታው ቡድን በተለይ ካለፉት 3 ሳምንታት ወዲህ…
Read 1907 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
ብሔራዊ መግባባት፣ ሸንጎ፣ ድርድር--ትርጉማቸው ገባኝ ! ወዳጆቼ፤ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ፤ በአዲሱ ዓመት ዋዜማ፣ ከኢቢሲ ጋር ያደረጉትን ቃለ ምልልስ ሰምታችሁልኛል? የእናንተን አላውቅም። ለእኔ ግን ተመችቶኛል፡፡ (ጉደኛ ነበር!) ለነገሩ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አንደበተ ርዕቱ ናቸው፡፡ ንግግር ብቻ ሳይሆን ጽሁፉም ይዋጣላቸዋል፡፡ ሃሳብና ይዘት ከሌለ…
Read 1668 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
Saturday, 08 August 2020 12:47
ቅጥ አምባሩ የጠፋው የዳያስፖራ ፖለቲካ አዲሱ የጽንፈኞች አድማ - "እንጀራ አትብሉ!" ሆኗል
Written by ኤልያስ
"ጠ/ሚኒስትሩ የተበረከተላቸውን መኪና ይመልሱ!" ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተለያዩ የዓለም አገራት በስደት ላይ ከሚገኙ አንዳንድ የዳያስፖራ ፖለቲከኞች "ዊርድ" የሆኑ የተቃውሞ መፈክሮችን እየሰማን ነው:: “ዳውን ዳውን ዐቢይ!…ዳውን ዳውን ኢትዮጵያ!…ዳውን ዳውን ለማ!…ዳውን ዳውን ነፍጠኛ!” ሲሉ በተደጋጋሚ ሰምተናል - በአውሮፓ አደባባዮችና አውራ መንገዶች፡፡ የሚገርመው…
Read 2598 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ