ፖለቲካ በፈገግታ
የአፍሪካ አምባገነኖች ..እትት በረደን. . ... እያሉ ነው ..ስንዴ ዳቦ ጋገርኩ በጨረቃ ፍምበልቼ ላልበላ አወጡልኝ ስም..(የጋዳፊ እንጉርጉሮ)አንጋፋዋ የአገራችን አቀንቃኝ አስቴር አወቀ ደስ ባይላትም በአሁኑ ወቅት የአፍሪካ አምባገነን መሪዎች በእሷ ዜማዎች እየቆዘሙና እያንጐራጐሩ ነው ተብሏል፡፡ አይገርምም የፍቅር ዜማዎች በአምባገነኖች ሲወደድና ሲደነቅ፡፡…
Read 4068 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
ታጋይ- ፈረሱ ራሱ ታጋይ መሆኑ አኩርቶት ሳቀ፡፡ እጅ ከመስጠት መታገል የተሻለ መሆኑን ስለሚያውቅ፡፡ ድንገት ሳያስበው የትግሉ ትርጉም ተገለለት፡፡ ለካ የሚታገለው ኢ-ፍትሐዊነትን ለማጥፋት፣ መልካም የፖለቲካ አስተዳደር ለማምጣት አይደለም፡፡ የሚታገለው የታደሉትን ለማጥፋት ነበር፡፡ ነጻነታቸው ያረጋገጡትን፣ የበለጉትን፣ የሰለጠኑትን ነው የሚታገለው. . . የሚታገለው…
Read 3569 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
የዘንድሮ ተሸላሚዎች እነማን ናቸው? ኢህአዴግ፣ - መኢአድ፣ - ድምፃውያን፣ - ምሁራን፣ - ፓርላማ የዘንድሮ 2003 ዓ.ም. በብዙ ነገሮች ስንመለከተው የትንግርት ዓመት ሊሰኝ የሚችል ነው፡፡ የኑሮ ውድነቱ በየጊዜው እየናረ እንጂ እየተሻለው አልመጣም፡፡ ለነጋዴዎችም ለሸማቾችም ምንም ያልተመቸ ዓመት ይሏችኋል ዘንድሮ ነው፡፡ በዓለም…
Read 3513 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
SMS አገልግሎት ሰጪ- ፈረሱ ለመሳቅ የራሱን ብብት መኮርኮር ግድ ሆነበት፡፡ በSMS መልዕክት ለልማት አዋጣ፣ ለማይደርስ ሎተሪ አስበላ፣ . . . ለተመራቂ ተማሪዎች አድናቆትህን በመልዕክት ግለጽ ሲባል ራሱን ኮረኮረ. . . ለካ ፈረስ ሲኮረኮር ይፈረጥጣል እንጂ አይስቅም፡፡ . . . የስልክ…
Read 3267 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
ሕዝብ ቀልድ ሲተው ጥሩ ምልክት አይደለም ባለፈው ሳምንት በወጣው አዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ ..ሚኒስትሩ የዩኒቨርስቲ ምሁራንን ክፉኛ ተቹ.. የሚለውን ዘገባ አንብባችኋል? የፖለቲካ ፓርቲ መሪና የዩኒቨርስቲ መምህር የሆኑት ዶ/ር መራራ ጉዲና ለትችቱ መልስ የሰጡት በተረት ነበር - ጅራፍ ራሱ ገርፎ ራሱ…
Read 4078 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
የንግሥት ኤልሳቤጥ አገር በጐዳና ላይ ነውጥ ታመሰች በጦቢያችን ምድር የፖለቲካ ብጥብጥ ያን ያህል የሚያርበደብደን ጉዳይ ሆኖ አይደለም፡፡ ሆኖም የኢንጂነሩ ፓርቲ መኢአድ ብጥብጥ ገደብ አልፎ መሄዱ ሰሞኑን ክፉኛ ሲያሳስበኝ ነበርና ወጌን በቀጥታ በፓርቲው ላይ አተኩሬ እንድጀምር ሰበብ ሆነኝ፡፡ ለነገሩ ጉዳዩ እናንተንም…
Read 3064 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ