ፖለቲካ በፈገግታ
የዲሞክራሲ ስላቅ በካርቱን! ሰሞኑን በዲሞክራሲ፣ በነጻነት፣ በሰብዓዊ መብቶችና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ መረጃዎችና ገራገር ቁምነገሮችን ከጉግል ላይ ሳስስ ለፖለቲካ በፈገግታ ግብአት አገኘሁ፡፡ በነገራችን ላይ ዛሬ ለለውጥ ያህል በጽሁፍ ብቻ ሳይሆን በካርቱንም ነው የምናወጋው፡፡ አብዛኞቹ ካርቱኖች ከእነመግለጫቸው በራሳቸው ጽሁፍ ማለት ናቸው፡፡ የተሟላ…
Read 6041 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
· ከሥልጣን የሚያወርደኝ የሾመኝእግዚአብሔር ብቻ ነው፤ እንግሊዝ ወይም ሌላኃይል አይደለም፤ እግዚአብሔር ብቻ፡፡ሮበርት ሙጋቤ· አፍሪካ ከህዝብ ፍላጎት ውጭ ሥልጣንየሙጥኝ በሚሉ መሪዎች ተሰላችታለች፡፡ዩዌሪ ሙሴቪኒ· ዲሞክራሲ የአንድ ጀንበር ክስተት አይደለም፤ሂደት ነው፡፡ኃይለማርያም ደሳለኝ· አንድ ቀን ተመልሰው ይመጣሉ፤ለሽርሽር ነውየሄዱት፡፡ኢሳያስ አፈወርቂ(አገር ጥለው ስለሚሰደዱ ኤርትራውያንተጠይቀው የመለሱት)· ዲሞክራሲ…
Read 2905 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
አይቻልም ወይ መኖር የማንም ሳይሆኑ” አለች የትዝታዋ ንግስት“ኢቢሲ 50ኛ ዓመቱን በ9ሚ. ብር ሳይሆን እንደነ ብአዴን “በታሸገ ውሃ” ቢያከብርስ?ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ፤ ከታንዛኒያው አዲሱ ፕሬዚዳንት ምን ይማራሉ? የፖለቲካ ወጌን ያለወትሮዬ በጥያቄ ልጀምረው ነው (ያልተመለሱ ነገሮች በዙብና!) ቆይ ግን ሞዴል ሳንሆን ወይም ሳንባል…
Read 4309 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
• ሚኒስትሮች ቃለምልልስ መስጠት ሥራቸው መስሎኝ?• አገር በጋዜጣ ብቻ የምትፈርሰው ከምን ብትሰራ ነው?• “ከእናንተ በላይ ኢትዮጵያዊ ነኝ” ለማለት የሚዳዳው አለ!ባለፈው ሳምንት በመረጃ ነፃነት ህጉ ዙሪያ በተካሄደው ውይይት ላይ የተለያዩ አነጋጋሪ ጉዳዮች ተነስተው ነበር፡፡ (ባይነሱ ነበር የሚገርመው!) ከእነሱም መካከል ----- “መንግስት…
Read 5001 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
አፍሪካውያን ስለ ሙስና)- ሙስና ከአፍሪካ የሚጠፋ ከመሰላችሁሃሳባችሁን ዳግም ፈትሹት፡፡ በሴራሊዮንአንድ የፖሊስ መኮንን ለትራፊክ ሥራከመሰማራቱ በፊት ሚስቱ ምድጃው ላይውሃ እንድትጥድ ነግሯት ነው የሚወጣው።ወደ ቤት ሲመለስ ታዲያ በእርግጠኝነትአንዲት ከረጢት ሩዝ መያዙ የተረጋገጠነው፡፡ እስቲ ንገሩኝ፤ ቀንደኞቹ ዋናዎቹሙሰኞች በሆኑበት ሁኔታ ሆነው ማነውህጉን የሚያስፈፅመው? (ሴራሊዮን)*…
Read 2855 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
የኢህአዴግ ግንባር ድርጅቶች “ልደታቸውን” አብረው ቢያከብሩስ? የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ ሚኒስትር ሆነው የተሾሙት አቶ ጌታቸው ረዳ፣ ባለፈው ሰኞ ለመጀመሪያ ጊዜ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ብዙዎችን ያስደነገጠ ነገር ተናግረዋል፡፡ ከመልካም አስተዳደር ጋር በተያያዘ የመንግስት ባለሥልጣናት ያደረጉትን ውይይት አስመልክቶ…
Read 4205 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ