ማራኪ አንቀፅ
የእግር-መንገዱን መረጥኩኝ ጐማ ከበዛበት አስፋልት፣ የእግር-መንገዱን መረጥኩኝ ከማህል ጐዳናው ይልቅ፣ ዳር ዳሩን መሄድ ተሻለኝ መጨናነቅን ለመሸሽ፣ ከነፃው ሰው ተሰለፍኩኝ ነፃ የሆነ እግር መንገድ፣ ነፃነት ነው የሚመስለኝ! ከአውራ-መንገዱ ጥርጊያ፣ ሣር ያለበት ቀጭን መሬት ልዩ ስሜት ይሰጠኛል፣ ለቅን አዕምሮዬ ፅናት ቀጭን መንገድ፤…
Read 5930 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
ቡናው ፈላ፡፡ የሚጠበቀው ሰው አልመጣም፡፡ አደፍራሽ ካለ ንፁህ ውሃ መጠጣት ያዳግታል ይላሉ፡፡ ውሃውን ማን ደፍርስ አለው? የማንም ደካማ ውሃ በደፈረሰ፡፡ ቡናና ወሬ መችም ቦላሌና ዚፕ ናቸው፡፡ ቦላሌው ሃፍረት መሸፈኛ፡፡ ቦላሌዎች ሁሉ ደካማ ባለቀዳዳ ሊከዱ ያኮበኮቡ፡፡ ዚፑም ይኼን የድክመት ሃፍረት መሸፈኛ፡፡…
Read 6260 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
ውድ እግዚአብሔር እባክህ ቆንጆ አድርገኝ፡፡ ምክንያቱም ብልህ ነኝ ብዬ አላስብም፡፡ ቻርሊን ውድ እግዚአብሔር የተለያዩ ሃይማኖቶች መፍጠርህ ችግር የለውም፡፡ ግን አንዳንዴ አይደበላለቅብህም?
Read 6067 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
“ምነው አልፈራ ልጄ?” የተገረሙ የሚመስሉ አዛውንቱ ቀስ ብለው ጀመሩና ጎላ ባለ ድምፅ ቀጠሉ፡፡ “በስልጣኔ ሰማየ ሰማያት በደረሰች፣ በሀብት በናጠጠች አገር ላይ ሆኜ እጄን ለምፅዋት ስዘረጋ ምነው አልፈራ ልጄ? ድህነትን ሳይሆን ድሀን ለማጥፋት ታጥቀው በተነሱ ደግ መሪዎች መዳፍ ውስጥ ሆኜ ምነው…
Read 5782 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
ስለፍቅርና አድናቆት አንድ ሰው ስታፈቅሩ፣ ፍቅሩ መነቃቃትና ተስፋ ያጐናፅፋችኋል፡፡ ያፈቀራችሁትን ሰው በምድር ላይ ማግኘት ባትችሉ እንኳን የእግዜር ፈቃዱ ከሆነ አንድ ቀን በገነት እንደምትገናኙ እምነት ይኖራችኋል፡፡ ምን ያህል እንደምወድሽ አላውቅም፡፡ ገና ምን ያህል እንደምወድሽ ግን አሳምሬ አውቃለሁ፡፡ ስናፈቅር አድናቆታችን ከልባችን ይሆናል፡፡
Read 6970 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
ውድ እግዚአብሔር፡- የሰንበት ት/ቤት ለምንድነው እሁድ የሆነው? እሁድ እኮ አሪፍ የእረፍት ቀናችን ነው፡፡ ጆሴፍ ውድ እግዚአብሔር፡- ሳድግ ልክ እንደ ዳዲ መሆን እፈልጋለሁ፡፡ ግን ሰውነቴ በሙሉ እንደሱ ፀጉር በፀጉር እንዲሆን አልፈልግም፡፡ ሳም ውድ እግዚአብሔር፡- እሁድ ዕለት ቤ/ክርስትያን ስመጣ የምታየኝ ከሆነ አዲሱን…
Read 4924 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ