Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ማራኪ አንቀፅ

Saturday, 21 July 2012 13:59

የእግር-መንገዱን መረጥኩኝ

Written by
Rate this item
(4 votes)
የእግር-መንገዱን መረጥኩኝ ጐማ ከበዛበት አስፋልት፣ የእግር-መንገዱን መረጥኩኝ ከማህል ጐዳናው ይልቅ፣ ዳር ዳሩን መሄድ ተሻለኝ መጨናነቅን ለመሸሽ፣ ከነፃው ሰው ተሰለፍኩኝ ነፃ የሆነ እግር መንገድ፣ ነፃነት ነው የሚመስለኝ! ከአውራ-መንገዱ ጥርጊያ፣ ሣር ያለበት ቀጭን መሬት ልዩ ስሜት ይሰጠኛል፣ ለቅን አዕምሮዬ ፅናት ቀጭን መንገድ፤…
Saturday, 19 May 2012 11:00

ማራኪ አንቀፅ

Written by
Rate this item
(4 votes)
ቡናው ፈላ፡፡ የሚጠበቀው ሰው አልመጣም፡፡ አደፍራሽ ካለ ንፁህ ውሃ መጠጣት ያዳግታል ይላሉ፡፡ ውሃውን ማን ደፍርስ አለው? የማንም ደካማ ውሃ በደፈረሰ፡፡ ቡናና ወሬ መችም ቦላሌና ዚፕ ናቸው፡፡ ቦላሌው ሃፍረት መሸፈኛ፡፡ ቦላሌዎች ሁሉ ደካማ ባለቀዳዳ ሊከዱ ያኮበኮቡ፡፡ ዚፑም ይኼን የድክመት ሃፍረት መሸፈኛ፡፡…
Rate this item
(7 votes)
ውድ እግዚአብሔር እባክህ ቆንጆ አድርገኝ፡፡ ምክንያቱም ብልህ ነኝ ብዬ አላስብም፡፡ ቻርሊን ውድ እግዚአብሔር የተለያዩ ሃይማኖቶች መፍጠርህ ችግር የለውም፡፡ ግን አንዳንዴ አይደበላለቅብህም?
Wednesday, 04 April 2012 10:15

ማራኪ አንቀፅ

Written by
Rate this item
(3 votes)
“ምነው አልፈራ ልጄ?” የተገረሙ የሚመስሉ አዛውንቱ ቀስ ብለው ጀመሩና ጎላ ባለ ድምፅ ቀጠሉ፡፡ “በስልጣኔ ሰማየ ሰማያት በደረሰች፣ በሀብት በናጠጠች አገር ላይ ሆኜ እጄን ለምፅዋት ስዘረጋ ምነው አልፈራ ልጄ? ድህነትን ሳይሆን ድሀን ለማጥፋት ታጥቀው በተነሱ ደግ መሪዎች መዳፍ ውስጥ ሆኜ ምነው…
Wednesday, 04 April 2012 10:13

የፍቅር ጥግ

Written by
Rate this item
(11 votes)
ስለፍቅርና አድናቆት አንድ ሰው ስታፈቅሩ፣ ፍቅሩ መነቃቃትና ተስፋ ያጐናፅፋችኋል፡፡ ያፈቀራችሁትን ሰው በምድር ላይ ማግኘት ባትችሉ እንኳን የእግዜር ፈቃዱ ከሆነ አንድ ቀን በገነት እንደምትገናኙ እምነት ይኖራችኋል፡፡ ምን ያህል እንደምወድሽ አላውቅም፡፡ ገና ምን ያህል እንደምወድሽ ግን አሳምሬ አውቃለሁ፡፡ ስናፈቅር አድናቆታችን ከልባችን ይሆናል፡፡
Wednesday, 04 April 2012 10:10

የህፃናት ጥግ

Written by
Rate this item
(3 votes)
ውድ እግዚአብሔር፡- የሰንበት ት/ቤት ለምንድነው እሁድ የሆነው? እሁድ እኮ አሪፍ የእረፍት ቀናችን ነው፡፡ ጆሴፍ ውድ እግዚአብሔር፡- ሳድግ ልክ እንደ ዳዲ መሆን እፈልጋለሁ፡፡ ግን ሰውነቴ በሙሉ እንደሱ ፀጉር በፀጉር እንዲሆን አልፈልግም፡፡ ሳም ውድ እግዚአብሔር፡- እሁድ ዕለት ቤ/ክርስትያን ስመጣ የምታየኝ ከሆነ አዲሱን…
Page 13 of 16