ማራኪ አንቀፅ
ሻማ ሆይሻማ ሆይ ብሪ! ብሪ!በጸዳልሽ ታመኝ፤ ኩሪ፡፡ ለጸዳልሽ ጸዳል ሰጥተሽ፤ የቀን ጽልመቴን አውግጊ፡፡ ድብት መንፈሴን አፍግጊ፡፡ “አይዞክ!፣ ግድ የለም!” በይኝ፤ “ትንሣኤ ሙታንን” እያጣቀስሽ፤ “የሟችን ነፍስ ይማር!” እያልሽ፡፡ ሻማ ሆይ ተንተግተጊ ለእኔ ብለሽ ትጊ፤ ፍጊ፡፡ የነዲድሽ ልሳን ይርዘም፡፡ ውጥኔ ሕብሩም ይድመቅ፡፡…
Read 10094 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
… ኣቡ እስማኤል አባታዊ ፈገግታ እያሳየ “ለዓላማችን ድጋፍ ትሰጣለህ” አለው፡፡ ፋውዚ ተጨማሪ አረቄ ቀዳ “እኔ ሽብርተኛ አይደለሁም…አንድን መሳሪያ ከሌላው መለየት አልችልም” አለ ረጋ ባለ ድምጽ “መለየት አያስፈልግህም የሚያስፈልግህ የራስ ማጥፋት ኑዛዜ መፃፍ ብቻ ነው” ሲለው ቀዝቃዛ ላብ አጠመቀው “ምን…?” “እኔ…
Read 4567 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
ብዙ ሳልርቅ አንባቢ አንድ ነገር እንዲረዳ እፈልጋለሁ፡፡ ይህም… እስረኛውን ለመቅጣት ሁል ጊዜ ሰበብና ምክንያት አስፈላጊ አለመሆኑና እስረኛውም ቅጣቱ አይገባኝም ወይም ይቅለልልኝ ማለት አለመቻሉ ነው፡፡ (ለምሳሌ “በፊት ገጽታህ መንግሥቱ ኃ/ማርያምን ትመስላለህ” ብለው የያዙትን ዱላ በላዩ ላይ አነካክተው ሲጨርሱ፤ የተውት እስረኛ “እምይ…
Read 3837 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
ስለ ፍላጐት 1/ በክፍል ውስጥ እየተማርኩ ወረቀት ላይ ስሞነጫጭር ብዙ ጊዜ በመምህሮቼ እጅ ከፍንጅ እየተያዝኩ የዘለፋ እና የወቀሳ ቅጣቶች ተፈጻሚ ሆነውብኛል፡፡ 2/ ታክሲ ላይ ወይም አውቶብስ ውስጥ ወይም መንገድ ላይ ድንገት በሚፈነዳ አስበርጋጊ ድምጽ የማደንቃቸውን ገጣሚዎች ግጥም ሳነበንብ ያለምንም ህጋዊ…
Read 5605 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
አቶ ግርማና አቶ ሰይፉ በልብስ ስፌት ሙያ ላይ ተሰማርተው አንድ ሱቅ በጋራ በመክፈት ለብዙ ዓመታት አብረው ሰርተዋል፡፡ አቶ ግርማ የጉራጌ ብሔረሰብ ተወላጅ ሲሆኑ አቶ ሰይፉ ደግሞ አማራ ናቸው፡፡ በ1990 ዓ.ም አቶ ግርማ ለመስቀል በዓል ወደ ትውልድ አገራቸው ሲሄዱ ጓደኛው አቶ…
Read 9820 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
የጉራጌ ብሔረሰብ የኢኮኖሚ መሰረት ግብርና ቢሆንም ለአትክልት፣ ለአዝርዕትና ጥራጥሬ እንዲሁም ለእንስሳት እርባታ ምቹ የሆነው የእርሻ መሬቱ በፊውዳል ባለስልጣናትና ባለጉልት በመነጠቁ አብዛኛው የብሔረሰቡ አባላት መሬት አልባ ሆነው መቆየታቸው ይታወሳል፡፡ ከተዛባው የፊውዳሉ የመሬት ስሪት በተጨማሪ ህዝቡ ሰፍሮ የሚገኝበት መሬት አብዛኛው ክፍል ለሰብል…
Read 11866 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ