ማራኪ አንቀፅ
አቶ ግርማና አቶ ሰይፉ በልብስ ስፌት ሙያ ላይ ተሰማርተው አንድ ሱቅ በጋራ በመክፈት ለብዙ ዓመታት አብረው ሰርተዋል፡፡ አቶ ግርማ የጉራጌ ብሔረሰብ ተወላጅ ሲሆኑ አቶ ሰይፉ ደግሞ አማራ ናቸው፡፡ በ1990 ዓ.ም አቶ ግርማ ለመስቀል በዓል ወደ ትውልድ አገራቸው ሲሄዱ ጓደኛው አቶ…
Read 12484 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
የጉራጌ ብሔረሰብ የኢኮኖሚ መሰረት ግብርና ቢሆንም ለአትክልት፣ ለአዝርዕትና ጥራጥሬ እንዲሁም ለእንስሳት እርባታ ምቹ የሆነው የእርሻ መሬቱ በፊውዳል ባለስልጣናትና ባለጉልት በመነጠቁ አብዛኛው የብሔረሰቡ አባላት መሬት አልባ ሆነው መቆየታቸው ይታወሳል፡፡ ከተዛባው የፊውዳሉ የመሬት ስሪት በተጨማሪ ህዝቡ ሰፍሮ የሚገኝበት መሬት አብዛኛው ክፍል ለሰብል…
Read 14081 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
ወላጅ መጽናኛ!አንድ ዘመን ሄደ፣አንድ ዘመን መጣ፣በአንድ አመት አረጀሁ፣በአንድ አመት ጐረመስኩ፣በራሴ ሲያልፍብኝ፣ በልጄ እየደረስኩ፡፡ እምሻው ገ/ዮሐንስሰው፣ ጊዜና ወርቅ!በትውልድ እድገቱ ኑሮውና ሞቱ አድርጐ እንደ ጥላው በእለትና ወራት አመታት፣ ዘመናት ቀምሮ እያሰላው እንደ አፈር ቆንጥሮ እንደ አፈር አንጥሮ የሰው ልጅ ባይቀባው የክብርን ቀለም፣…
Read 6102 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ