ማራኪ አንቀፅ

Saturday, 28 August 2021 14:04

ማራኪ አንቀፅ

Written by
Rate this item
(3 votes)
…..ቤተልሔም ባሏን በመግደል ወንጀል ተጠርጥራ እነሆ ዛሬም ለሰባተኛ ቀን በእስር ላይ ነች፡፡ የታሰረችበት ክፍል ስምንት የሚሆኑ ሴቶች ያሉበት ሲሆን፤ ክፍሉ ከሌሎች ክፍሎች በስፋቱ ትንሽ ሻል ያለ ነው፡፡ አብረዋት ያሉ ታሳሪዎች ከሦስቱ በስተቀር የተማሩና ደህና የኑሮ ደረጃ ላይ ያሉ ናቸው፡፡ ከቤተልሔም…
Rate this item
(5 votes)
 ከቀን ወደ ቀን የጤናዬ ሁኔታ በትንሽ በትንሹ መሻሻል ማሳየት ቀጠለ፡፡ ትንሽ ትንሽ ፈሳሽም መውሰዴን ቀጠልኩ፡፡ በፊት ያስከፉኝ የነበሩትን አብዛኛዎቹን የህክምና ሂደቶችን እየተቀበልኳቸውና እየለመድኳቸው መጥቻለሁ፡፡ ኮሎስ ቶሚ ባግና ካቲተር መቀየር፣ የመኝታ አቅጣጫዎችን በየሁለት ሰዓት ልዩነት መለወጥ፣ ሰውነትን በሌላ ሰው እርዳታ መታጠብ…
Rate this item
(3 votes)
 በኢትዮጵያ የብሔሮች ጥያቄ በ1966 የሕዝባዊ ንቅናቄ ዘመን ከተነሱት ጥያቄዎች መካከል አንደኛው ነበር፡፡ በአብዮቱ ከተሳተፉት ድርጅቶች መካከል መኢሶንና ኢጭአት የ1963ቱን የተማሪ ማኅበራት ውሳኔ በማራመድ ለብሔሮች መብት መታወቅና መከበር በመታገል እንደፀኑ ቆዩ፡፡ ኢሕአፓም አልፎ አልፎ ከታዩት የአንዳንድ የአመራሩ መዛነፎች በስተቀር፤ በ1963 መንፈስ…
Rate this item
(0 votes)
መስፈንጠሪያሐገራችን ኢትዮጵያ የረጅም ዘመን ታሪክ ባለቤት ብትሆንም የእድሜዋን ያህል ያላደገች፤ በስልጣኔ ወደ ኋላ የቀረች፤ ዲሞክራሲ የማይነካካት፤ ለውጥ የምትፈራ፤ ህዝቧ በድህነት በረሃብ በችጋርና ቸነፈር የሚሰቃይባት፣ መሪ የማይወጣላት በእልፍ አዕላፍ ችግር የተተበተበች ኋላ ቀር ሐገር ነች፡፡ የዲሞክራሲ ነገር ስሙ አይነሳ። ሕዝቡም መሪዎቹም…
Sunday, 27 June 2021 18:54

ማራኪ አንቀፅ

Written by
Rate this item
(0 votes)
እንደ አውሮፓያኑ ዘመን ቆጠራ በ2017 ዓ.ም በኮሪያ ለሁለት ሳምንታት የሚካሄድና የበርካታ አገራት ዜጎች የሚታደሙበትን ትልቅ ጉባኤ የመካፈል ዕድል አገኘሁ፡፡ አገሪቱን መውደድ ከጀመርኩ ጊዜ ወዲህ በአካል የመጎብኘት ከፍተኛ ምኞት ነበረኝና ግብዣው በጣም አስፈነጠዘኝ፡፡ከአገራችን ከመነሳታችን በፊት በዚያ ስለሚኖረን ቆይታ ማብራሪያ ተሰጠን፡፡ የመጀመሪያዎቹ…
Saturday, 05 June 2021 14:12

ወደ ኋላ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
“እየሰማሽኝ ነው?” “ለመርሳት እየሞከርኩ ነው ... ግን ትንሽ ጊዜ ስጠኝ?” ስጠኝ ብዬ ጉዳዩን የእኔ ብቻ አስመሰልሁት እንጂ ጊዜ መግዛቱ ለእኔም፣ ለእሱም የሚበጅ፣ የማንቆጭበትንም እርምጃ ለመራመድ አዋጪ ነው። አንዳንድ ውሳኔ የውስጥን ሰላም ካደፈረሰ መፍትሔው ቆም ብሎ ማሰብ አይደል። “አልችልም! መሄድ አለብን!…
Page 4 of 16