ማራኪ አንቀፅ
…..ቤተልሔም ባሏን በመግደል ወንጀል ተጠርጥራ እነሆ ዛሬም ለሰባተኛ ቀን በእስር ላይ ነች፡፡ የታሰረችበት ክፍል ስምንት የሚሆኑ ሴቶች ያሉበት ሲሆን፤ ክፍሉ ከሌሎች ክፍሎች በስፋቱ ትንሽ ሻል ያለ ነው፡፡ አብረዋት ያሉ ታሳሪዎች ከሦስቱ በስተቀር የተማሩና ደህና የኑሮ ደረጃ ላይ ያሉ ናቸው፡፡ ከቤተልሔም…
Read 2590 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
ከቀን ወደ ቀን የጤናዬ ሁኔታ በትንሽ በትንሹ መሻሻል ማሳየት ቀጠለ፡፡ ትንሽ ትንሽ ፈሳሽም መውሰዴን ቀጠልኩ፡፡ በፊት ያስከፉኝ የነበሩትን አብዛኛዎቹን የህክምና ሂደቶችን እየተቀበልኳቸውና እየለመድኳቸው መጥቻለሁ፡፡ ኮሎስ ቶሚ ባግና ካቲተር መቀየር፣ የመኝታ አቅጣጫዎችን በየሁለት ሰዓት ልዩነት መለወጥ፣ ሰውነትን በሌላ ሰው እርዳታ መታጠብ…
Read 2578 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
በኢትዮጵያ የብሔሮች ጥያቄ በ1966 የሕዝባዊ ንቅናቄ ዘመን ከተነሱት ጥያቄዎች መካከል አንደኛው ነበር፡፡ በአብዮቱ ከተሳተፉት ድርጅቶች መካከል መኢሶንና ኢጭአት የ1963ቱን የተማሪ ማኅበራት ውሳኔ በማራመድ ለብሔሮች መብት መታወቅና መከበር በመታገል እንደፀኑ ቆዩ፡፡ ኢሕአፓም አልፎ አልፎ ከታዩት የአንዳንድ የአመራሩ መዛነፎች በስተቀር፤ በ1963 መንፈስ…
Read 2996 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
መስፈንጠሪያሐገራችን ኢትዮጵያ የረጅም ዘመን ታሪክ ባለቤት ብትሆንም የእድሜዋን ያህል ያላደገች፤ በስልጣኔ ወደ ኋላ የቀረች፤ ዲሞክራሲ የማይነካካት፤ ለውጥ የምትፈራ፤ ህዝቧ በድህነት በረሃብ በችጋርና ቸነፈር የሚሰቃይባት፣ መሪ የማይወጣላት በእልፍ አዕላፍ ችግር የተተበተበች ኋላ ቀር ሐገር ነች፡፡ የዲሞክራሲ ነገር ስሙ አይነሳ። ሕዝቡም መሪዎቹም…
Read 2749 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
እንደ አውሮፓያኑ ዘመን ቆጠራ በ2017 ዓ.ም በኮሪያ ለሁለት ሳምንታት የሚካሄድና የበርካታ አገራት ዜጎች የሚታደሙበትን ትልቅ ጉባኤ የመካፈል ዕድል አገኘሁ፡፡ አገሪቱን መውደድ ከጀመርኩ ጊዜ ወዲህ በአካል የመጎብኘት ከፍተኛ ምኞት ነበረኝና ግብዣው በጣም አስፈነጠዘኝ፡፡ከአገራችን ከመነሳታችን በፊት በዚያ ስለሚኖረን ቆይታ ማብራሪያ ተሰጠን፡፡ የመጀመሪያዎቹ…
Read 2579 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
“እየሰማሽኝ ነው?” “ለመርሳት እየሞከርኩ ነው ... ግን ትንሽ ጊዜ ስጠኝ?” ስጠኝ ብዬ ጉዳዩን የእኔ ብቻ አስመሰልሁት እንጂ ጊዜ መግዛቱ ለእኔም፣ ለእሱም የሚበጅ፣ የማንቆጭበትንም እርምጃ ለመራመድ አዋጪ ነው። አንዳንድ ውሳኔ የውስጥን ሰላም ካደፈረሰ መፍትሔው ቆም ብሎ ማሰብ አይደል። “አልችልም! መሄድ አለብን!…
Read 2879 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ