ማራኪ አንቀፅ
“ከአመጿ ጀርባ” የሚል ነው - መጽሐፉ። እውነተኛ ታሪክ ነው? ልብወለድ ድርሰት ነው? እርግጡን መናገር ያስቸግራል። መጽሐፉ፣ አዲስ ነው - በኤደን የተፃፈ፣ ወይም የተደረሰ። ሽፋኑም ላይ፣ ገለጥ ሲደረግም፣ “ልብወለድ” ወይም “እውነተኛ ታሪክ” የሚል ታፔላ አልተለጠፈለትም። “አልነግራችሁም። አንብባችሁ ድረሱበት!” ለማለት ይሁን አይሁን…
Read 2805 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
Saturday, 01 May 2021 14:03
በፖለቲካዊ የሃሳብ ልዩነቶች ምክንያት እርስበርስ የመናቆርና የመጠፋፋት አባዜ
Written by Administrator
"-ስለዚህ የሃሳቦችን ትክክለኛነትና ጠቃሚነትን ለይተን ማወቅ የምንፈልግ ከሆነ፤ የሰዎች ግንኙነት ከጥቃት ትንኮሳ የፀዳ መሆን ይኖርበታል። አሁንም፤ የሰዎችን ሃሳብና የሰዎችን ግንኙነት ለብቻ ነጣጥሎ፤ አንደኛውን ብቻ በቁንፅል ማየት የለብንም። አንዱ ከሌላው ውጭ ሊኖር አይችልም።--" ሰው “ሁሉም ሃሳቦችና ስርዓቶች እኩል ናቸው” ብሏል በግድ…
Read 2734 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
“--ይቅርታ ንጉሥ ሆይ፤የንጉሥ ግድያ እኮ ህይወት ነው፡፡ በንጉስ እጅ መሞት ታላቅ ዕድል ነው፡፡ የሕዝቡም ጥያቄ “ሞታችን በንጉሥ እጅ መኾን ሲገባው ለምን ዐማፂያኑ ይገድሉናል? እኛ፣ ንጉሥ መቼ መጥተው እንደ በግ ይባርኩናል? በጉጉት የምንጠብቀው ጥይታቸው መች ይገድለናል? በንጉሥ እጅ የመሞት ዕጣ መች…
Read 3019 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
(መቅድም)የዚህን መጽሐፍ ርዕስ የሚመለከቱ ፖለቲከኞችና የፖለቲካ ተንታኞች በቀዳሚነት የደራሲውን ማንነት ለማወቅ እንደሚፈልጉ እገምታለሁ፡፡ የሙያ ማንነቴን በተመለከተ የዘመናችን በይነ-መረብ ያለብዙ ድካም በቂ መረጃ እንደሚሰጣቸው አምናለሁ። የፖለቲካ ‘የጀርባ ታሪኬን’ በሚመለከት ግን ብዙ እንዳይቸገሩ ስለ ራሴ በጥቂቱ ልግለጽ። የልጅነት ዘመኔ አስተሳሰብ የተቃኘው በአብዛኛው…
Read 2864 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
ጆርጅ ዚመል የተባለ የሥነ-ማኅበረሰብ ጥናት ሊቅ “ቤተኛው ባይተዋር” (ዘ ስትሬንጀር) የተሰኘ ጽሑፍ አለው። ይህ በብዙ መስኮች ላይ ተጽዕኖውን ያሳደረ ጽሑፍ ቤተኛ ባይተዋርነት ያለውን ልዩ ባህርይ ቁልጭ አድርጎ ያሳያል።ዚመል እንደሚለው፤ “ቤተኛ ባይተዋር” ማለት፤ ቤተኛነትንም ባይተዋርነትንም በአንድ ላይ አጣምሮ የያዘ ሕይወት ማለት…
Read 2938 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
ሕግ 2በጓደኞችህ ላይ እምነት አታሳድር፤ ጠላትህን እንዴት እንደምትጠቀመበት እወቅ!ብያኔጓደኞችህን ስጋ፤ ተጠንቀቅም፤ በፍጥነት ሊከዱህ ይችላሉና፤ በቀላሉ ለቅናት ስለሚጋለጡ፡፡ ሞልቃቃ፣ ባለጌና አምባገነነንም ይሆናሉና፡፡ የቀድሞ ጠላትህን ቅጠረው ከጓደኝህ የበለጠ ታማኝ ይሆናል፤ ምክንያቱም ማረጋገጥ አለበትና፡፡ በእርግጥ ከጠላቶችህ ይበልጥ አጥብቀህ መፍራት ያለብህ ጓደኞችህን ነው፡፡ ጠላት…
Read 2870 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ