ማራኪ አንቀፅ

Rate this item
(5 votes)
--የታሪክ ሰነዶች እንደሚያስረዱት፣ የመጀመሪያው የግብጽ መሪ ኸዲቭ እስማኤል፣ የዓባይ ተፋሰስ አገራትን ‹‹ውሃ›› ለማስገበር ወረራ አድርጓል፡፡ የግብጽ ጦር ሠራዊት አስቀድሞ ሱዳንን ያዘ፡፡ በ1868 ዓ.ም. ከከረን ወደ ደጋማው የኢትዮጵያ ክፍል ተመመ:: የኢትዮጵያው ንጉሥ አፄ ዮሐንስ አራተኛ፤ ጦርነቱን መግጠም አልፈለጉም፡፡ ይልቁንም በዲፕሎማሲያዊ መንገድ…
Saturday, 15 February 2020 11:33

የብሔር ማንነት ቅዠት

Written by
Rate this item
(2 votes)
የከረረ ‹‹ብሔርተኝነት›› የሚያራምዱ በኢኮኖሚ፣ በፖለቲካ፣ በማህበራዊና በሃይማኖታዊ የበላይነትን ይዘው አገዛዛቸውን ማስቀጠል ተቀዳሚ ተግባራቸው ነው፡፡ ይኸውም በዋናነት ሕዝብን ከሕዝብ ጋር ‹‹በብሔርና›› በኃይማኖት ማንነትን እንዲሁም የመሬት ወሰንን መሰረት ባደረገ ሕዝብ ከሕዝብ ጋር በማጋጨት፣ ጥላቻ እንዲፈጠርና ደም እንዲፋሰስ በማድረግ በተቻላቸው መጠን የማይታረቅ ቅራኔ…
Monday, 03 February 2020 11:37

ሕግና ለዘብተኞች

Written by
Rate this item
(3 votes)
“--አንዳንድ ለዘብተኛ ሙስሊሞች፣ ይህንን ከማለት አልፈው ‹‹እስልምና›› ዴሞክራሲና ሰብዓዊ መብት አብረው የሚሄዱ ብቻ ሳይሆኑ በእስልምና ዴሞክራሲያዊ የመንግሥት አስተዳደርን ማስፈን በግድ ሊፈጸም የሚገባው አስፈላጊ ተግባር ነው›› የሚል ክርክር ያቀርባሉ::--”በርካታ ለዘብተኛ ሙስሊሞች ‹‹ዴሞክራሲ›› እና ‹‹ሰብዓዊ መብት›› የሚባሉት ጽንሰ ሀሳቦች ‹‹ዓለም አቀፋዊ አይደለም››…
Saturday, 18 January 2020 13:03

ወደ መርሳ

Written by
Rate this item
(7 votes)
ቀናቶቹ እንደ መጽሐፍ እየተገለጡ ጥር 27 ላይ ደረሰን፤ ድፍን ሃያኛ ቀናችንን አስቆጠርን:: 12፡30 ሲልም ጉዞአችንን ጀመርን:: ብዙም ሳንርቅ ውሃ እንድንይዝ በሚል ቆምን፤ መንገዴንም እያዘገምኩኝ ሳቅና ጢስ አባሊማ ደብረ ገነት መድኃኔዓለም ደብርን በመንገዴ አገኘሁኝ:: እግዚኦታ ሲደርስ በመስማቴም ተጠግቼ በመካፈል በሰላም ሲባል፣…
Sunday, 05 January 2020 00:00

“የጋዜጠኞች ወግ” በጨረፍታ

Written by
Rate this item
(4 votes)
የመንግሥቱ ኃ/ማርያም ወዳጅ…ጌታቸው ኃ/ማርያም የኢሠፓ አባል ነበር:: በስራው ላይ ግን ይህ ፍጹም አይንፀባረቅም ነበር፡፡ ጌታቸው እና ሊቀመንበር መንግስቱ ኃ/ማርያም ይቀራረባሉ፡፡ ትውውቃቸው የሚጀምረው ጅማ እንደነበርም ይነገራል:: ሊቀመንበሩ ጌታቸውን ያቀርቡታል፡፡ በጉዟቸው ሁሉ አብሯቸው ነው፡፡ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጪ፡፡ በዓሉ ግርማ፤ ፀጋዬ ኃ/ማርያም…
Saturday, 28 December 2019 13:56

አንዱን ሁኑ፤ ሙቅ ወይ ቀዝቃዛ

Written by
Rate this item
(4 votes)
 የደቀ መዝሙርነት ካባ የለበሰ አንድ ሰው ሁልጊዜ ማለዳ በቅርብ ወደሚገኝ አንድ መናፈሻ ይሄድና የዛፎቹን አበቦች ይመለምላል። እጅና ዓይኖቹ አበቦቹን ሲያገኙ ይስገበገባሉ፡፡ አጠገቡ ያገኘውን አበባ በሙሉ ይቀጥፋል፡፡ አበቦቹን የሚፈልጋቸው ለአንድ የሞተ ምስል፣ ከድንጋይ ለተቀረፀ ምስል ሊያቀርባቸው መሆኑ ግልጽ ነው። ለማለዳው ፀሐይ…
Page 7 of 15